Joshua 22:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ክንድኡ ነዚ ጕዳይ እዚ ኻብ ፍርሃት ተበጊስና እንተ ዘይንገብሮ፡ ድሕሪ ጊዜ ደቅኹም ንደቅና ኪዛረቡሎም፡ ምስ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እንታይ ርክብ ኣሎኩም፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይል​ቁ​ንም ከል​ባ​ችን ፍር​ሀት የተ​ነሣ፦ ነገ ልጆ​ቻ​ችሁ ልጆ​ቻ​ች​ንን፦ ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች አም​ላክ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጋር ምን አላ​ችሁ? እን​ዳ​ይ​ሉ​አ​ቸው ስለ​ፈ​ራን ይህን የሠ​ራ​ነው ካል​ሆነ፥ እና​ንተ የሮ​ቤ​ልና የጋድ ልጆች፥ የም​ና​ሴም ነገድ እኩ​ሌታ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይልቁንም ከልባችን ፍርሃት የተነሣ። በሚመጣው ዘመን ልጆቻችሁ ልጆቻችንን። ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ምን አላችሁ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይልቁንም ይህን ያደረግነው ከልባችን ፍርሃት የተነሣ ሲሆን እንዲህም አልን፦ በሚመጣው ዘመን ልጆቻችሁ ልጆቻችንን፦ ‘ከእስራኤል አምላክ ከጌታ ጋር ምን ነገር አላችሁ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኑን ሄዎ ግምቢቦኮ፤ ኑን ያርሹዋ ሳኣ ግምቤዳዌ፥ ስንፐ ያና ላይን ህንተንቱ ናናይ ኑ ናና፥ ‘ህንተና መና ጎዳን እስራኤልያ ጾሳን አዬ ጋያዌ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nuuni hewoo gimbbibookko; nuuni yarshshuwaa sa'aa gimbbeeddawe, sintsaappe yaana laytsan hinttenttu naanay nu naanaa, ‹Hinttena Med'ina Godaan Israa'eeliyaa S'oossan ayee gatsiyaawe?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni hessaththo ooththiday sinththafe yaana intte zereththati nu zereththata, ‹GODAA Isra7eele Xoossara inttes aaza gaytoteththi dizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ሄሳ ኦዳይ ሲንፌ ያና ኢንቴ ዜሬቲ ኑ ዜሬታ፥ ‹ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳራ ኢንቴስ ኣዛ ጋይቶቴ ዲዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑ ሄሳ ቆፕድ ኬፅቦኮ። ኑኒ ያርሾ በሲ ኬፅዳይ፥ ዎንቶ ህንተ ናይት፥ ኑ ናይታኮ፥ ‘ህንተዉ ጎዳ፥ እስራኤለ ፆሳራ አይ ጋሄተ ደኢ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nu hessa qopidi keexibooko. Nuuni yarsho bessi keexiday, wonto hinte nayti, nu naytako, ‘Hintew Godaa, Isra7eele Xoossara ay gahetethi de7ii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እኛማ ይህን ያደረግነው፣ ወደ ፊት ዘሮቻችሁ ለዘሮቻችን እንዲህ እንዳይሏቸው ፈርተን ነው፤ ‘ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ምን ግንኙነት አላችሁ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኛ የሠራነው ለዚህ አይደለም፤ እኛ እርሱን የሠራነው በሚመጡት ዘመናት የእናንተ ዘሮች የእኛን ልጆች ‘እናንተ ከእስራኤል አምላክ ከእግዚአብሔር ጋር ምን ግንኙነት አላችሁ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሕና ግና ንመፃኢ ደቅኹም ንደቅና “ኣቱም ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እንታይ ኣለኩም? እግዚኣብሄር ኣብ መንጎናን ኣብ መንጎኻትኩምን ንዮርዳኖስ ወሰን ገይሩልና እዩ እሞ ኣብ እግዚኣብሄር ግደ የብልኩምን” ኢሎም ንእግዚኣብሄር ምፍራሕ ከም ዝሓድጉ ኸይገብርዎም ኢልና ኢና ነዙይ ዝገበርናዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር ካብ ምስዓብ ምእንቲ ኽንምለስ ወይስ ዚሐርር መስዋእቲ ወይ መስዋእቲ ብልዒ ኽነዕርገሉ ወይ መስዋእቲ ምስጋና ኽንገብረሉ፡ መሰውኢ እንተ ሰሪሕናሲ፡ እዚ ንዳሕራዩ ደቅኹም ንደቅና፡ ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እንታይ ኣሎኹም፡ ኪብልዎም እዮም ኢልና ብፍርሃት እንተ ዘይገብርናዮስ እግዚኣብሄር ባዕሉ ይመርምሮ።