Joshua 22:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ እግዚኣብሄር ንምርሓቕ፡ ወይ ኣብ ልዕሊኡ ዚሓርር መስዋእቲ ወይ መስዋእቲ ምግቢ ንኸነቕርብ፡ ወይ ኣብ ልዕሊኡ መስዋእቲ ምስጋና ንኸነቕርብ፡ ንርእስና መሰውኢ ከም ዝሰራሕና፡ እግዚኣብሄር ባዕሉ ይጠልቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካችንን እግዚአብሔርን እንድንክደው፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህልን ቍርባን እንድናሳርግበት፥ የደኅንነትንም መሥዋዕት እንድናቀርብበት መሠዊያ ሠርተን እንደ ሆነ እግዚአብሔር እርሱ ራሱ ይመራመረን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን ከመከተል እንድንመለስ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህል ቍርባን እንድናሳርግበት፥ የደኅንነትንም መሥዋዕት እንድናቀርብበት ብለን መሠዊያ ሠርተን እንደ ሆነ እግዚአብሔር እርሱ ራሱ ይበቀለን፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታን ከመከተል እንድንመለስ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህል ቁርባን እንድናሳርግበት፥ የአንድነትንም መሥዋዕት እንድናቀርብበት ብለን መሠዊያ ሠርተን እንደሆነ ጌታ እርሱ ራሱ ይበቀለን፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን መና ጎዳ ካልያዋ አጊደ፥ ጹግያ ያርሹዋ፥ ካ ያርሹዋነ እትፐተ ያርሹዋ ያርሻናዉነ ያርሽያ ሳኣ ግምቤዳዋ ግዶፐ፥ መና ጎዳይ ኑና ሄ ኦሶ ኦቾ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni Med'ina Godaa kaalliyaawaa aggiide, s'uuggiyaa yarshshuwaa, katsaa yarshshuwaanne ittippetetsaa yarshshuwaa yarshshanawunne yarshshiyaa sa'aa gimbbeeddawaa gidooppe, Med'ina Goday nuuna he oosoo oochcho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni GODAA kaallizayssa aggidi xuugettiza yarsho, kaththa yarshonne issifeteththa yarsho yarshanaas qoppidi giigsidaa gidikko, GODAY nu bolla ba halo kesso. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ጎዳ ካሊዛይሳ ኣጊዲ ጹጌቲዛ ያርሾ፥ ካ ያርሾኔ ኢሲፌቴ ያርሾ ያርሻናስ ቆፒዲ ጊግሲዳ ጊዲኮ፥ ጎዳይ ኑ ቦላ ባ ሃሎ ኬሶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑ ጎዳስ ኪተቶና እፅድ፥ ፁሳ ያርሹዋ፥ ካ ያርሹዋነ እስፈተ ያርሹዋ ያርሻናዉ ያርሾ በሲ ኬፅዳባ ግድኮ፥ ጎዳይ ኑና ሀንቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nu Godaas kiitetonna ixidi, xuussa yarshuwa, katha yarshuwanne issifetetha yarshuwa yarshanaw yarsho bessi keexidaba gidiko, Goday nuna hanqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መሠዊያውን የሠራነው እግዚአብሔርን ከመከተል ወደ ኋላ ለማለት፣ የሚቃጠል መሥዋዕትና የእህል ቍርባን ልናሳርግበት ወይም የኅብረት መሥዋዕት ልናቀርብበት አስበን ከሆነ፣ ራሱ እግዚአብሔር ይበቀለን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእግዚአብሔር የማንታዘዝ ከሆንንና የሠራነውን መሠዊያ የሚቃጠል መሥዋዕት፥ የእህል ቊርባን፥ ወይም የአንድነት መሥዋዕት ልናቀርብበት አስበን ከሆነ ራሱ እግዚአብሔር ይቅጣን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ እግዚኣብሄር ክንከድዕ ኢልና፥ ወይ ዝቃፀል መስዋእቲ፥ ወይ መስዋእቲ ብልዒ ኽነቕርበሉ፥ ወይ መስዋእቲ ምስጋና ክንገብረሉ ኢልና እንተ ደኣ ዄንና እግዚኣብሄር ባዕሉ ይበቀለና።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ካብ ምስዓብ ምእንቲ ኽንምለስ ወይስ ዚሐርር መስዋእቲ ወይ መስዋእቲ ብልዒ ኽነዕርገሉ ወይ መስዋእቲ ምስጋና ኽንገብረሉ፡ መሰውኢ እንተ ሰሪሕናሲ፡ እዚ ንዳሕራዩ ደቅኹም ንደቅና፡ ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እንታይ ኣሎኹም፡ ኪብልዎም እዮም ኢልና ብፍርሃት እንተ ዘይገብርናዮስ እግዚኣብሄር ባዕሉ ይመርምሮ። |