Joshua 22:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፍርቂ ነገድ ምናሴን ንርእስታት ኣሽሓት እስራኤል መለሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች፥ የምናሴም ነገድ እኩሌታ ለእስራኤል አእላፋት አለቆች እንዲህ ብለው መለሱላቸው፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ ለእስራኤል አእላፋት አለቆች እንዲህ ብለው መለሱላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ ለእስራኤል ነገድ አለቆች እንዲህ ብለው መለሱላቸው፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ሮቤላ ዛራቱ፥ ጋደ ዛራቱነ ምናሰ ዛራቱዋፐ ባጋቱ እስራኤልያ ያራቱ ካፓቶ ሀዋዳን ያጊደ ዛሬድኖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Roobeela zaratuu, Gaade zaratuunne Minaase zaratuwaappe baggatuu Israa'eeliyaa yaratuu kaappatoo hawaadan yaagiide zaareeddino; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Oroobeele qommoti, Gaade qommotinne Minaase qommotappe baggati Isra7eele qommota halaqatas zaaridi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኦሮቤሌ ቆሞቲ፥ ጋዴ ቆሞቲኔ ሚናሴ ቆሞታፔ ባጋቲ ኢስራኤሌ ቆሞታ ሃላቃታስ ዛሪዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን ሮቤላ፥ ጋደነ ምናሰ ኮቻፈ ባጋይ ሀይሳዳ ያግድ ዛርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Robeela, Gaadenne Minaase kochaafe baggay haysada yaagidi zaaridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የሮቤልና የጋድ ነገዶች እንዲሁም የምናሴ ነገድ እኩሌታ ለእስራኤል ጐሣ መሪዎች እንዲህ ሲሉ መለሱላቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሮቤል፥ የጋድና በምሥራቅ የሚኖሩት የምናሴ ነገዶች ሕዝብም ለምዕራብ ነገዶች የቤተሰብ መሪዎች እንዲህ ሲሉ መለሱላቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፍርቂ ነገድ ምናሴን፥ ነቶም ዝተረፉ ኣእላፋት ኣሕሉቕ ነገዳት ደቂ እስራኤል መሊሶም ከምዙይ በልዎም፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፈረቓ ነገድ ምናሴን ነቶም ሓላቑ ኣሽሓት እስራኤል መሊሶም ተዛረብዎም፡ |