Joshua 22:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ምድሪ ርስትኹም ርኽስቲ እንተ ዀይና ግና፡ ናብታ ማሕደር እግዚኣብሄር እትቕመጠላ ምድሪ ርስቲ እግዚኣብሄር ስገሩ እሞ ኣብ ማእከልና ውሰዱ። ግናኸ ካብ እግዚኣብሄር ኣይትዓልብ ካባናውን ኣይትዕመጽ ኣብ ጎኒ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣምላኽና መሰውኢ ንርእስኻ ስራሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የርስታችሁ ምድር ቢያንሳችሁ የእግዚአብሔር ማደሪያ ወደሚቀመጥበት ወደ እግዚአብሔር ርስት ምድር አልፋችሁ ከእኛ ጋር ውረሱ፤ ከአምላካችንም ከእግዚአብሔር መሠዊያ ውጭ ለእናንተ መሠዊያ ሠርታችኋልና እግዚአብሔርን አትካዱ፤ እግዚአብሔርንም አትተዉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የርስታችሁ ምድር የረከሰ ቢመስላችሁ የእግዚአብሔር ማደሪያ ወደሚቀመጥበት ወደ እግዚአብሔር ርስት ምድር አልፋችሁ በመካከላችን ውረሱ፤ ከአምላካችንም ከእግዚአብሔር መሠዊያ ሌላ ለእናንተ መሠዊያ በመሥራታችሁ በእግዚአብሔርና በእኛ ላይ አታምፁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የርስታችሁ ምድር የረከሰ ቢመስላችሁ የጌታ ማደሪያ ወደሚቀመጥበት ወደ ጌታ ርስት ምድር አልፋችሁ በመካከላችን ውረሱ፤ ከአምላካችንም ከጌታ መሠዊያ ሌላ ለእናንተ መሠዊያ በመሥራታችሁ በጌታና በእኛ ላይ አታምፁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ ደእያ ጋዲ ቱኔዳዋ ግዶፐ፥ መና ጎዳ ዱንካኒ ኤቄዳ ጋድያ ሃ ዪደ፥ ኑናና ጋድያ ሻክተ። ሽን ካሰፐ ደእያ መና ጎዳ ኑ ጾሳ ያርሹዋ ሳአፐ ሀራ ያርሹዋ ሳኣ ግምቢደ፥ መና ጎዳ ቦላ ማካሎፕተ፤ ዎይ ኑናካ ማካላንቻ ከሶፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu de'iyaa gadii tuneeddawaa gidooppe, Med'ina Godaa Dunkkaanii ek'k'eedda gadiyaa haa yiide, nuunanna gadiyaa shaakkite. Shin kaseppe de'iyaa Med'ina Godaa nu S'oossaa yarshshuwaa sa'aappe hara yarshshuwaa sa'aa gimbbiide, Med'ina Godaa bolla makkaloppite; woy nuunakka makkalanchcha kessoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte laattida biittay tunidaa gidikko GODAA Dunkaaney eqqida GODAA biitta haa yiidi, nunara gade gishetti ekkite. Gido attiin kaseppe diza GODAA nu Xoossa yarshosoppe hara yarshosoho giigsidi GODAA bolla woykko nu bolla makkallofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ላቲዳ ቢታይ ቱኒዳ ጊዲኮ ጎዳ ዱንካኔይ ኤቂዳ ጎዳ ቢታ ሃ ዪዲ፥ ኑናራ ጋዴ ጊሼቲ ኤኪቴ። ጊዶ ኣቲን ካሴፔ ዲዛ ጎዳ ኑ ጾሳ ያርሾሶፔ ሃራ ያርሾሶሆ ጊግሲዲ ጎዳ ቦላ ዎይኮ ኑ ቦላ ማካሎፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ደእያ ቢታይ ቱንዳባ ግድኮ፥ ጎዳ ዱንካነይ ደእያ ቢታ፥ ሃ ኑኮ ይድ፥ ኑ ላታ ሻከትተ። ሽን ጎዳ፥ ኑ ፆሳ ያርሾ በሳፈ ሀራ ያርሾ በሲ ኬፅድ ፆሳ ቦላ ዎይኮ ኑ ቦላ ማካሎፍተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte de7iya biittay tunidaba gidiko, Godaa dunkaaney de7iya biitta, haa nuuko yidi, nu laata shaaketite. Shin Godaa, nu Xoossaa yarsho bessaafe hara yarsho bessi keexidi Xoossaa bolla woyko nu bolla makallofite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የወረሳችኋት ምድር ረክሳ እንደ ሆነ፣ የእግዚአብሔር ማደሪያ ወደ ተተከለበት ወደ እግዚአብሔር ምድር መጥታችሁ ከእኛ ጋር ርስት ተካፈሉ፤ ነገር ግን ከአምላካችን ከእግዚአብሔር መሠዊያ በስተቀር ሌላ መሠዊያ ሠርታችሁ በእግዚአብሔርም ሆነ በእኛ ላይ አታምፁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ግን ምድራችሁ የረከሰ ቢሆን የእግዚአብሔር ማደሪያ ወዳለበት ወደ እግዚአብሔር ምድር ተሻገሩ፤ በመካከላችን ርስት ይኑራችሁ፤ ነገር ግን ከእግዚአብሔር መሠዊያ ሌላ በመሥራት በእግዚአብሔር ላይ ወይም በእኛ ላይ አታምፁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ዝወረስኩምዋ ምድሪ ዝረኸሰት እንተ መሰለት፥ ናብታ መሕደሪ እግዚኣብሄር ተሰሪሓታ ዘላ ምድሪ እግዚኣብሄር ንዑ፤ ኣብ ማእኸልናውን ርስቲ ውሰዱ፤ ብዘይ እቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ኻልእ መሰውኢ ብምስራሕኹም ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄርን ኣብ ልዕሌናን ኣይተዓምፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ዝወረስኩምዋ ምድሪ ርኽስቲ እንተ ኾነት ግና፡ ናብቲ ማሕደር እግዚኣብሄር ሰፈራታ ዘላ ምድሪ ርስቲ እግዚኣብሄር ሕለፉ እሞ ኣብ ማእከልና ተረስተዩ፡ ብጀካ እቲ መሰውኢ እግዚኣብሄር ኣምላኽና፡ መሰውኢ ብምስራሕኩም ንእግዚኣብሄር ኣይትዕለው፡ ንኣናውን ኣይትዕለውና። |