Joshua 22:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ማሕበር እግዚኣብሄር መዓት እኳ እንተነበረ፡ ክሳዕ ሎሚ ዘይነጻሕናሉ ኣበሳ ጴዖርዶ ሒደትና ኣሎ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኛ እስከ ዛሬ ድረስ ከእርሱ ያልነጻንበት የፌጎር ኀጢአት ጥቂት ነውን? በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሠፍት ወረደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኛ እስከ ዛሬ ድረስ ከእርሱ ያልነጻንበት የፌጎር ኃጢአት ጥቂት ነውን? በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሰፍት ወረደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌታ ማኅበር ላይ መቅሰፍት ያወረደውና እኛ እስከ ዛሬ ድረስ ከእርሱ ያልነጻንበት የፌጎር ኃጢአት ጥቂት ነውን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓኦራን ኑን ኦዳ ናጋራይ ኑዉ ግደኔ? እስራኤልያ ሽቁዋ ቦላ ቦሻይ ዎዳዋ ግዶፐነ፥ ሀቼ ጋካናዉካ ኑን ሄ ናጋራፐ ጌይቦኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Pa'ooran nuuni ootseedda nagaray nuw gidennee? Israa'eeliyaa shiik'uwaa bolla boshay wod'd'eeddawaa giddooppene, hachche gakkanawukka nuuni he nagaraappe geeyibookko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Pe7ooren nuni ooththida nagaray nuus gidennee? Isra7eele deraa bolla boshay wodhdhidaa gidikkoka hach gakkanaaska nuni he nagarappe geeyibookko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፔኦሬን ኑኒ ኦዳ ናጋራይ ኑስ ጊዴኔ? ኢስራኤሌ ዴራ ቦላ ቦሻይ ዎዳ ጊዲኮካ ሃች ጋካናስካ ኑኒ ሄ ናጋራፔ ጌዪቦኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፐኦራን ኑ ኦዳ ናጋራይ ግደኔ? ጎዳ አሳ ቦላ ቦሽ ዎስ፤ ሀች ጋካናዉ ኑኒ ሄ ናጋራፐ ጌይቦኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Pe7ooran nu oothida nagaray gidennee? Godaa asaa bolla boshi wodhis; hachi gakanaw nuuni he nagaraape geeyibooko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በፌጎር የተሠራው ኀጢአት አይበቃንምን? ምንም እንኳ በእግዚአብሔር ጉባኤ ላይ መቅሠፍት ቢወርድም፣ እስከ ዛሬዪቱ ዕለት ድረስ ራሳችንን ከዚያች ኀጢአት አላነጻንም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሠፍት የወረደበትና እስከ ዛሬ ድረስ ከእርሱ ያልነጻበት የፌጎር ኃጢአት የማይበቃን ሆኖ ነውን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓጢኣት ፌጎርዶ ኣይኣኸለናን እዩ? ኣብ ህዝቢ እግዚኣብሄር መዓት ወሪዱ ብሰንኩ ኽሳዕ ሎሚ ኻብቲ ሓጢኣት እቱይ ኣይነፃህናን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሓጢኣት ጴዖር ክሳዕ ሎሚ ኻብኡ ዘይነጻህናሉ እሞ ኣብ ኣኼባ እግዚኣብሄር ምዓት ዝወረደዶ ኣይአኽለናን እዩ፡ |