Joshua 22:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስኡ ድማ ዓሰርተ መሳፍንቲ፡ ካብ ነፍሲ ወከፍ ሓለቓ ቤት ድማ ኣብ ኵሎም ነገድ እስራኤል ሓደ መስፍን ነበረ። ነፍሲ ወከፎም ድማ ኣብ መንጎ ኣሽሓት እስራኤል ርእሲ ቤት ኣቦታቶም ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዐሥር አለ​ቆ​ችም ከእ​ርሱ ጋር ነበሩ፤ ከእ​ስ​ራ​ኤል ነገድ ሁሉ አንድ አንድ የእ​የ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤት አለቃ፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም በእ​ስ​ራ​ኤል አእ​ላ​ፋት መካ​ከል የአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤት አለቃ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእርሱም ጋር አሥር አለቆች ነበሩ፥ ከእስራኤል ከየነገዱ ሁሉ አንድ አንድ የአባቶች ቤት አለቃ፤ እያንዳንዱም በእስራኤል አእላፋት መካከል የእየአባቶቻቸው ቤት አለቃ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእርሱም ጋር ዐሥር አለቆች ነበሩ፥ ከእስራኤል ከየነገዱ ሁሉ አንድ አንድ የአባቶች ቤት አለቃ፤እንያንዳንዱም በእስራኤል አእላፋት መካከል የእየአባቶቻቸው ቤት አለቆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት እት ዛሪ ባረ ያራቱ ካፓቱዋፐ እት እት አሳ ዶሪደ፥ ታሙ አሳ ፒንሃሳና የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti itti zarii bare yaratuu kaappatuwaappe itti itti asaa dooriide, tammu asaa Piinihaasanna yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kumeththa Isra7eele qommota ba qommota halaqatappe issi issi as dooridi, tammu as Finihaasera gaththi yeddides. Hayti issoy issoy Isra7eele qommotappe yida bantta zarkken zarkken doorettida halaqata.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኩሜ ኢስራኤሌ ቆሞታ ባ ቆሞታ ሃላቃታፔ ኢሲ ኢሲ ኣስ ዶሪዲ፥ ታሙ ኣስ ፊኒሃሴራ ጋ ዬዲዴስ። ሃይቲ ኢሶይ ኢሶይ ኢስራኤሌ ቆሞታፔ ዪዳ ባንታ ዛርኬን ዛርኬን ዶሬቲዳ ሃላቃታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ እስ ኮቻይ ባ ሶ ሀላቃታፐ እስ እስ አሰ ዶርድ፥ ታሙ አስ ፕንሃሳራ የድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi issi kochay ba soo halaqatape issi issi ase dooridi, tammu asi Pinihaasara yeddidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእርሱም ጋር እያንዳንዱን የእስራኤልን ነገድ የሚወክሉ ዐሥር አለቆች አብረው ላኩ፤ እነዚህም እያንዳንዳቸው ከእስራኤላውያን ጐሣዎች የተውጣጡ የየቤተ ሰቡ አለቆች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከፊንሐስም ጋር ዐሥር ታላላቅ ሰዎች ነበሩ፤ እነዚህም እያንዳንዱ በምዕራብ ከሚገኙት ነገዶች የተውጣጡ በየጐሣቸው የቤተሰብ መሪዎች ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስኡ ድማ ዓሰርተ ሹመኛታት ለኣኹ፤ ንሳቶም ካብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ዝተዋፅኡ፥ ኣሕሉቕ ናይ ነፍሲ ወከፍ ነገዳት ደቂ እስራኤል ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስኡ ድማ ናይ ኩሎም ነገዳት እስራኤል ዓሰርተ ሹም፡ ሓሓደ ሹም ንማይ ቤት ኣቦ፡ ነፍሲ ወከፎም ኣብ ማእከል ኣሽሓት እስራኤል ነንማይ ቤት ኣቦታቶም ሓላቑ ነበሩ።