Joshua 22:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ፡ እንሆ፡ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፍርቂ ነገድ ምናሴን፡ ኣብ መንጽር ምድሪ ከነኣን፡ ኣብ ዶብ ዮርዳኖስ፡ ኣብ መገዲ ደቂ ዮርዳኖስ መሰውኢ ሰሪሖም ኣለዉ። እስራኤል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች በከ​ነ​ዓን ምድር ዳርቻ በዮ​ር​ዳ​ኖስ አጠ​ገብ ባለው በገ​ለ​ዓድ፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ባሉ​በት ወገን፥ የሮ​ቤል ልጆ​ችና የጋድ ልጆች የም​ና​ሴም ነገድ እኩ​ሌታ መሠ​ዊያ እንደ ሠሩ ሰሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤልም ልጆች። እነሆ፥ በከነዓን ምድር ዳርቻ በዮርዳኖስ አጠገብ ባለው ግዛት፥ የእስራኤል ልጆች ባሉበት ወገን፥ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ መሠዊያ ሠርተዋል የሚል ወሬ ደረሰላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች እንዲህ የሚል ወሬ ሰሙ፦ “እነሆ፥ በከነዓን ምድር ዳርቻ በዮርዳኖስ አጠገብ ባለው ግዛት፥ የእስራኤል ልጆች ባሉበት ወገን፥ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ መሠዊያ ሠርተዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግምቢና፥ “ሮቤላ ዛራቱ፥ ጋደ ዛራቱነ ምናሰ ዛራቱዋፐ ባጋቱ ዮርዳኖሳ ማታን፥ ጋልሎታን፥ ካናነ ዛዋን፥ እስራኤላቱ ባጋና ያርሹዋ ሳኣ ግምቤድኖ” ግያዋ እስራኤላቱ ስሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) gimbbina, «Roobeela zaratuu, Gaade zaratuunne Minaase zaratuwaappe baggatuu Yorddaanoosa matan, Galilootan, Kanaane zawaan, Israa'eelatuu baggana yarshshuwaa sa'aa gimbbeeddino» giyaawaa Israa'eelatuu siseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin istti Isra7eele biittan, Kanaane zawan, Gaaden gita yarshosoho giigsidayssa hara Isra7eele asay siyida wode
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢስቲ ኢስራኤሌ ቢታን፥ ካናኔ ዛዋን፥ ጋዴን ጊታ ያርሾሶሆ ጊግሲዳይሳ ሃራ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሲዪዳ ዎዴ
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሮቤላ፥ ጋድነ ምናሰ ኮቻፈ ባጋይ ዮርዳኖሰ ማታን፥ ጋልሎታን፥ ካናነ ቢታን ያርሾ በሲ ኬፅዳይሳ አትዳ እስራኤለ አሳይ ስእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Robeela, Gaadenne Minaase kochaafe baggay Yordaanose matan, Galilootan, Kanaane biittan yarsho bessi keexidaysa attida Isra7eele asay si7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤላውያን ይዞታ በሆነችው በከነዓናውያን ምድር ወሰን በገሊሎት ላይ መሠዊያ መሥራታቸውን ሌሎቹ እስራኤላውያን በሰሙ ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀሩትም የእስራኤል ሕዝብ የሮቤል፥ የጋድና በምሥራቅ ያሉት የምናሴ ነገዶች በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ በከነዓን ምድር በምትገኘው በእስራኤላውያን ይዞታ በሆነችው በገሊሎት መሠዊያ መሥራታቸውን ሰሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ዝተረፉ ደቂ እስራኤል ከዓ “እንሆ፥ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፍርቂ ነገድ ምናሴን ኣብ ጥቓ ዮርዳኖስ፥ ኣብ መንፅር ምድሪ ከነዓን፥ ኣብ ማዕዶ ደቂ እስራኤል መሰውኢ ሰሪሖም” እንትበሃል ሰምዑ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ደቂ እስራኤል ከአ፡ እንሆ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፈረቓ ነገድ ምናሴን ኣብ ጥቓ ዮርዳኖስ፡ ኣብ መንጽር ምድሪ ኸነኣን፡ ኣብ ማዕዶ ደቂ እስራኤል መሰውኢ ሰሪሖም ኣለው፡ ኪብሉ ሰምዑ።