Joshua 22:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብቲ ኣብ ምድሪ ከነኣን ዘሎ ዶባት ዮርዳኖስ ምስ በጽሑ፡ ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፍርቂ ነገድ ምናሴን ኣብኡ ኣብ ጥቓ ዮርዳኖስ መሰውኢ ሰሪሖም፡ ኪጥምቱ ዓብዪ መሰውኢ ሰሪሖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በከነዓን ምድር ወዳለው ወደ ዮርዳኖስ አቅራቢያም ወደ ገለዓድ በመጡ ጊዜ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች፥ የምናሴም ነገድ እኩሌታ በዚያ በዮርዳኖስ አጠገብ የሚታይ ታላቅ መሠዊያ ሠሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በከነዓን ምድር ወዳለው ወደ ዮርዳኖስ አቅራቢያም በመጡ ጊዜ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ በዚያ በዮርዳኖስ አጠገብ ታላቅ መሠዊያ ሠሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በከነዓን ምድር ወዳለው ወደ ዮርዳኖስ አቅራቢያም በመጡ ጊዜ የሮቤል ልጆችና የጋድ ልጆች የምናሴም ነገድ እኩሌታ በዚያ በዮርዳኖስ አጠገብ ታላቅ መሠዊያ ሠሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሮቤላ ዛራቱ፥ ጋደ ዛራቱነ ምናሰ ዛራቱዋፐ ባጋቱ ዮርዳኖሳ ሻፋ ማታን ካናነ ጋድያን ደእያ ጋልሎታ ዬዳ ዎደ፥ ሻፋ ማታን ያርሹዋ ያርሽያ ዎልቃማ ሳኣ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Roobeela zaratuu, Gaade zaratuunne Minaase zaratuwaappe baggatuu Yorddaanoosa Shaafaa matan Kanaane gadiyaan de'iyaa Galiloota yeedda wode, shaafaa matan yarshshuwaa yarshshiyaa wolk'k'aama sa'aa |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oroobeele qommoti, Gaade qommotinne Minaase qommotappe baggati Yordaanoose shaafa matan Kanaane biittan diza Gala7aade yida wode shaafa matan gita yarshosoho giigsida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦሮቤሌ ቆሞቲ፥ ጋዴ ቆሞቲኔ ሚናሴ ቆሞታፔ ባጋቲ ዮርዳኖሴ ሻፋ ማታን ካናኔ ቢታን ዲዛ ጋላኣዴ ዪዳ ዎዴ ሻፋ ማታን ጊታ ያርሾሶሆ ጊግሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሮቤላ፥ ጋድነ ምናሰ ኮቻፈ ባጋይ ዮርዳኖሰ ማታን ካናነ ቢታን ደእያ ጋልሎታ ይድ፥ ሻፋ ማታን ማላልስያ ግታ ያርሾ በሲ ኬፅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Robeela, Gaadenne Minaase kochaafe baggay Yordaanose matan Kanaane biittan de7iya Galiloota yidi, shaafa matan malaalsiya gita yarsho bessi keexidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሮቤልና የጋድ እንዲሁም የምናሴ ነገድ እኩሌታ በከነዓን ምድር ወዳለችው፣ ዮርዳኖስ አጠገብ ወደምትገኘው ገሊሎት ወደ ተባለች ስፍራ ሲደርሱ በወንዙ አጠገብ ግዙፍ መሠዊያ ሠሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሮቤል፥ የጋድና የምሥራቅ ምናሴ ነገዶች በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ በከነዓን ምድር ወደሚገኘው ወደ ገሊሎት እንደ ደረሱ በወንዙ አጠገብ አስደናቂ የሆነ ታላቅ መሠዊያ ሠሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፍርቂ ነገድ ምናሴን ናብቲ ኸባቢ ዮርዳኖስ ናይ ምድሪ ከነዓን ምስ መፁ፥ ኣብኡ ኣብ ጥቓ ዮርዳኖስ፥ ዓብዪ መሰውኢ ሰርሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ሮቤልን ደቂ ጋድን ፈረቓ ነገድ ምናሴን ናብቲ ኸባቢ ዮርዳኖስ ናይ ምድሪ ኸነኣን ምስ መጹ፡ ኣብኡ ኣብ ጥቓ ዮርዳኖስ መሰውኢ፡ ዓብዩ ርኡዩ መሰውኢ ሰርሑ። |