Joshua 21:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ጌርሾን ድማ ካብ ዓሌታት ነገድ ኢሳኮርን ካብ ነገድ ኣሸርን ካብ ነገድ ንፍታሌምን ካብ ፍርቂ ነገድ ምናሴን ኣብ ባሳን ዓሰርተ ሰለስተ ከተማታት ብዕጫ ረኸቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለጌድሶንም ልጆች ከይሳኮር ነገድ፥ ከአሴርም ነገድ፥ ከንፍታሌምም ነገድ፥ በባሳንም ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ዐሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ተሰጡአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለጌድሶንም ልጆች ከይሳኮር ነገድ፥ ከአሴርም ነገድ፥ ከንፍታሌምም ነገድ፥ በባሳንም ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ አሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ሆኑላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌድሶንም ልጆች ከይሳኮር ነገድ፥ ከአሴርም ነገድ፥ ከንፍታሌምም ነገድ፥ በባሳንም ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ዐሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ወሰዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ገርሾና ያራቱ ይሳኮራ ዛራቱዋፐ፥ አሴራ ዛራቱዋፐ፥ ንፍታሌማ ዛራቱዋፐነ ባሳነን ደእያ ምናሰ ዛራቱዋ ባጋፐ ታማነ ሄዙ ካታማቱዋ ሳማን አኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gershshoona yaratuu Yisaakoora zaratuwaappe, Aaseera zaratuwaappe, Nifttaaleema zaratuwaappenne Baasaanen de'iyaa Minaase zaratuwaa baggappe tammanne heezzu katamatuwaa saaman akkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gershoone zereththatas Yisakooreppe, Aaseereppe, Niftaalemeppenne Baasaanen diza Minaases bagga qommotappe 13 katamati saaman gakkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌርሾኔ ዜሬታስ ዪሳኮሬፔ፥ ኣሴሬፔ፥ ኒፍታሌሜፔኔ ባሳኔን ዲዛ ሚናሴስ ባጋ ቆሞታፔ 13 ካታማቲ ሳማን ጋኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገድሶና ኮቻይ፥ ይሳኮራ፥ አሴራ ንፍታለመነ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ምናሰ ኮቻፈ ታማነ ሄ ካታማታ ሳማን ኤክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gedisoona kochay, Yisakoora, Aseera Niftaalemenne doloha baggan de7iya Minaase kochaafe tammanne heedzu katamata saaman ekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለጌርሶን ዝርያዎች ከይሳኮር፣ ከአሴር፣ ከንፍታሌም ነገድ ጐሣዎችና ባሳን ውስጥ ካለው ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ጐሣዎች ዐሥራ ሦስት ከተሞች ተመደቡላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለጌርሾን ጐሣ ከይሳኮር፥ ከአሴር፥ ከንፍታሌምና በባሳን ካለው ከምሥራቅ ምናሴ ግዛት ይዞታዎች ተከፍለው ዐሥራ ሦስት ከተሞች ተመደቡለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ ጌድሶን ከዓ ኻብ ዓሌታት ነገድ ይሳኮርን ካብ ነገድ ኣሴርን ካብ ነገድ ንፍታሌምን ካብቶም ኣብ ባሳን ዝነብሩ ፍርቂ ነገድ ምናሴን ብዕፃ ዓሰርተ ሰለስተ ኸተማታት በፅሓኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ ጌርሾን ከአ ካብ ዓሌታት ነገድ ይሳክርን ካብ ነገድ ኣሴርን ካብ ነገድ ንፍታሌምን ካብ ፍረቕ ነገድ ምናሴን ኣብ ባሳን ብዕጭ ዓሰርተው ስለስተ ኸተማ በጽሖም። |