Joshua 21:44 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ ንኣቦታቶም ብማሕላ እተመባጽዖ ዅሉ ኣብ ዙርያኦም ዕረፍቲ ሃቦም። ካብ ኩሎም ጸላእቶም ድማ ኣብ ቅድሚኦም ሓደ ሰብ ደው ኣይበለን፤ እግዚኣብሄር ንዅሎም ጸላእቶም ኣብ ኢዶም ሃቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው እንደ ማለ​ላ​ቸው በዙ​ሪ​ያ​ቸው ካሉት አሳ​ረ​ፋ​ቸው፤ ከጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ሁሉ ይቋ​ቋ​ማ​ቸው ዘንድ ማንም ሰው አል​ቻ​ለም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ጠላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ሁሉ በእ​ጃ​ቸው አሳ​ልፎ ሰጣ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ለአባቶቻቸው እንደ ማለላቸው በዙሪያቸው ካሉት አሳረፋቸው፤ ከጠላቶቻቸውም ሁሉ ይቋቋማቸው ዘንድ ማንም ሰው አልቻለም፤ እግዚአብሔርም ጠላቶቻቸውን ሁሉ በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ለአባቶቻቸው እንደ ማለላቸው በዙሪያቸው ካሉት አሳረፋቸው፤ ከጠላቶቻቸውም ሁሉ ማንም ሰው ሊቋቋማቸው አልቻለም፤ ጌታም ጠላቶቻቸውን ሁሉ በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኡንቱንቱ አዋቶ ጫቄዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ ኡባ ባጋናካ ሸምፕሴዳ። መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ኡባ ኡንቱንቶ አ እሜዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋፐ እቱነ ኡንቱንቱና ኤቀታናዉ ዳንዳይቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday unttunttu aawaatoo c'aak'k'eeddawaadan, unttunttu ubbaa baggaanakka shemppisseedda. Med'ina Goday unttunttu morkkatuwaa ubbaa unttunttoo aatsi immeedda diraw, unttunttu morkkatuwaappe ittuunne unttunttunna ek'ettanaw danddayibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY istta aawatas caaqqida mala istta yuushon diza ubbatappe istta shempisides. GODAY istta morkketa ubbaa isttas aaththi immida gishshas istta morkketappe issoyka isttara eqettanaas dandaybeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢስታ ኣዋታስ ጫቂዳ ማላ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ኡባታፔ ኢስታ ሼምፒሲዴስ። ጎዳይ ኢስታ ሞርኬታ ኡባ ኢስታስ ኣ ኢሚዳ ጊሻስ ኢስታ ሞርኬታፔ ኢሶይካ ኢስታራ ኤቄታናስ ዳንዳይቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኤንታ አዋታስ ጫቅዳይሳዳ፥ ኤንታ ሳሮን ዎስ። ኤንቲ ኦላስ ከይዳ ዎደ ኡባን ኤንታ ሞርከት ኤንታራ ኤቀታናዉ ዳንዳእቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday enta aawatas caaqidaysada, enta saron wothis. Enti olas keyida wode ubban enta morketi entara eqetanaw danda7ibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ለቀድሞ አባቶቻቸው እንደ ማለላቸው በዙሪያቸው ካሉት አሳረፋቸው፤ አንድም ጠላት ሊቋቋማቸው አልቻለም፤ እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን ሁሉ አሳልፎ በእጃቸው ሰጥቷቸዋልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ለቀድሞ አባቶቻቸው በገባው ቃል መሠረት በአካባቢያቸው ሁሉ ሰላምን ሰጣቸው፤ በጠላቶቻቸው ላይ ብዙ ድልን አቀዳጅቶአቸው ስለ ነበረ ከጠላቶቻቸው አንድ እንኳ በፊታቸው ሊቆም አልቻለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ኸምቲ ዅሉ ነቦታቶም ዝመሓለሎም፥ ብዅሉ ዙርያኦም ዕረፍቲ ሃቦም። እግዚኣብሄር ንዅሎም ፀላእቶም ኣብ ኢዶም ኣሕሊፉ ስለ ዝሃቦም ካብ ኵሎም ፀላእቶም ሓደ እኳ ኣብ ቅድሚኣቶም ደው ክብል ኣይከኣለን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ ኹሉ ነቦታቶም ዝመሐለሎም ብኹሉ ዙርያኦም ኣዕረፎም። ካብ ኩሎም ጸላእቶም ሓደ ሰብ እኳ ኣብ ቅድሚኦም ደው ኣይበለን፡ እግዚኣብሄር ኩሎም ጸላእቶም ኣብ ኢዶም ሀቦም።