Joshua 21:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ ንኣቦታቶም ብማሕላ እተመባጽዖ ዅሉ ኣብ ዙርያኦም ዕረፍቲ ሃቦም። ካብ ኩሎም ጸላእቶም ድማ ኣብ ቅድሚኦም ሓደ ሰብ ደው ኣይበለን፤ እግዚኣብሄር ንዅሎም ጸላእቶም ኣብ ኢዶም ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ለአባቶቻቸው እንደ ማለላቸው በዙሪያቸው ካሉት አሳረፋቸው፤ ከጠላቶቻቸውም ሁሉ ይቋቋማቸው ዘንድ ማንም ሰው አልቻለም፤ እግዚአብሔርም ጠላቶቻቸውን ሁሉ በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ለአባቶቻቸው እንደ ማለላቸው በዙሪያቸው ካሉት አሳረፋቸው፤ ከጠላቶቻቸውም ሁሉ ይቋቋማቸው ዘንድ ማንም ሰው አልቻለም፤ እግዚአብሔርም ጠላቶቻቸውን ሁሉ በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ለአባቶቻቸው እንደ ማለላቸው በዙሪያቸው ካሉት አሳረፋቸው፤ ከጠላቶቻቸውም ሁሉ ማንም ሰው ሊቋቋማቸው አልቻለም፤ ጌታም ጠላቶቻቸውን ሁሉ በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኡንቱንቱ አዋቶ ጫቄዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ ኡባ ባጋናካ ሸምፕሴዳ። መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋ ኡባ ኡንቱንቶ አ እሜዳ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሞርከቱዋፐ እቱነ ኡንቱንቱና ኤቀታናዉ ዳንዳይቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday unttunttu aawaatoo c'aak'k'eeddawaadan, unttunttu ubbaa baggaanakka shemppisseedda. Med'ina Goday unttunttu morkkatuwaa ubbaa unttunttoo aatsi immeedda diraw, unttunttu morkkatuwaappe ittuunne unttunttunna ek'ettanaw danddayibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY istta aawatas caaqqida mala istta yuushon diza ubbatappe istta shempisides. GODAY istta morkketa ubbaa isttas aaththi immida gishshas istta morkketappe issoyka isttara eqettanaas dandaybeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢስታ ኣዋታስ ጫቂዳ ማላ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ኡባታፔ ኢስታ ሼምፒሲዴስ። ጎዳይ ኢስታ ሞርኬታ ኡባ ኢስታስ ኣ ኢሚዳ ጊሻስ ኢስታ ሞርኬታፔ ኢሶይካ ኢስታራ ኤቄታናስ ዳንዳይቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኤንታ አዋታስ ጫቅዳይሳዳ፥ ኤንታ ሳሮን ዎስ። ኤንቲ ኦላስ ከይዳ ዎደ ኡባን ኤንታ ሞርከት ኤንታራ ኤቀታናዉ ዳንዳእቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday enta aawatas caaqidaysada, enta saron wothis. Enti olas keyida wode ubban enta morketi entara eqetanaw danda7ibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ለቀድሞ አባቶቻቸው እንደ ማለላቸው በዙሪያቸው ካሉት አሳረፋቸው፤ አንድም ጠላት ሊቋቋማቸው አልቻለም፤ እግዚአብሔር ጠላቶቻቸውን ሁሉ አሳልፎ በእጃቸው ሰጥቷቸዋልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም ለቀድሞ አባቶቻቸው በገባው ቃል መሠረት በአካባቢያቸው ሁሉ ሰላምን ሰጣቸው፤ በጠላቶቻቸው ላይ ብዙ ድልን አቀዳጅቶአቸው ስለ ነበረ ከጠላቶቻቸው አንድ እንኳ በፊታቸው ሊቆም አልቻለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ኸምቲ ዅሉ ነቦታቶም ዝመሓለሎም፥ ብዅሉ ዙርያኦም ዕረፍቲ ሃቦም። እግዚኣብሄር ንዅሎም ፀላእቶም ኣብ ኢዶም ኣሕሊፉ ስለ ዝሃቦም ካብ ኵሎም ፀላእቶም ሓደ እኳ ኣብ ቅድሚኣቶም ደው ክብል ኣይከኣለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ ኹሉ ነቦታቶም ዝመሐለሎም ብኹሉ ዙርያኦም ኣዕረፎም። ካብ ኩሎም ጸላእቶም ሓደ ሰብ እኳ ኣብ ቅድሚኦም ደው ኣይበለን፡ እግዚኣብሄር ኩሎም ጸላእቶም ኣብ ኢዶም ሀቦም። |