Joshua 21:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኩለን ከተማታት ሌዋውያን ምስ መጓሰአን ኣርብዓን ሸሞንተን ከተማታት እየን ነይረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእስራኤል ልጆች ርስት መካከል የነበሩት የሌዋውያን ከተሞች ሁሉ በእነዚህ ከተሞች ዙሪያ ካሉ ከመሰማርያዎቻቸው ጋር አርባ ስምንት ከተሞች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእስራኤል ልጆች ርስት መካከል የነበሩት የሌዋውያን ከተሞች ሁሉ አርባ ስምንት ከተሞችና መሰምርያቸው ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእስራኤል ልጆች ርስት መካከል የነበሩት የሌዋውያን ከተሞች ሁሉ አርባ ስምንት ከተሞችና መሰማሪያቸው ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ላቴዳ ጋድያን ደእያ ሌዋቶ ኡባና ኦይታማነ ሆስፑን ካታማቱ ኡንቱንቱ ሄን ጋደቱዋና ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay laatteedda gadiyaan de'iyaa Leewatoo ubbaanna oytamanne hosppun katamatuu unttunttu hentsaa gadetuwaana de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay laattida biittan diza Lewetas imettida katamati istta mehe heenththasohora ubbay issi bolla oyddu tammanne osppuna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ላቲዳ ቢታን ዲዛ ሌዌታስ ኢሜቲዳ ካታማቲ ኢስታ ሜሄ ሄንሶሆራ ኡባይ ኢሲ ቦላ ኦይዱ ታማኔ ኦስፑና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ላትዳ ቢታፈ ሌወ ኮቻስ እመትዳ ካታማት ሄን ቢታራ እስፈ ኦይታማነ ሆስፑና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay laattida biittafe Leewe kochaas imetida katamati hentha biittara issife oytamanne hospuna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ እስራኤላውያን ርስት አድርገው ከያዙት ምድር ለሌዋውያኑ የተሰጧቸው ከተሞች ከነ መሰማሪያዎቻቸው በአጠቃላይ አርባ ስምንት ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእስራኤላውያን ይዞታ ሥር የነበሩት የሌዋውያን ከተሞች ከግጦሽ መሬታቸው ጋር አርባ ስምንት ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ኣብ ማእኸል ርስቲ ደቂ እስራኤል ዘለዋ ዅለን ከተማታት ሌዋውያን መምስ ከባቢአን ኣርብዓን ሸሞንተን እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እተን ኣብ ማእክከ ርስቲ ደቂ እስራኤል ዘለዋ ኹልለ ከተማታት ሌዋውያን ኣርብዓን ሾሞንተን ከተማ መምስ ከባቢኤን እየን። |