Joshua 21:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዕጫ ድማ ንወለዶ ቀሃታውያን ወጸ። ካብ ሌዋውያን ደቂ ካህን ኣሮን ድማ ካብ ነገድ ይሁዳን ካብ ነገድ ስምኦንን ካብ ነገድ ብንያምን ብዕጫ ዓሰርተ ሰለስተ ከተማታት ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለቀዓትም ወገኖች ልጆች ዕጣ ወጣ፤ ሌዋውያንም ለነበሩ ለካህኑ ለአሮን ልጆች ከይሁዳ ነገድ፥ ከስምዖንም ነገድ፥ ከብንያምም ነገድ ዐሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ተሰጡአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለቀዓትም ወገኖች ዕጣ ወጣ፤ ሌዋውያንም ለነበሩ ለካህኑ ለአሮን ልጆች ከይሁዳ ነገድ፥ ከስምዖንም ነገድ፥ ከብንያምም ነገድ አሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ሆኑላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለቀዓትም ወገኖች ዕጣ ወጣ፤ ሌዋውያንም ለነበሩ ለካህኑ ለአሮን ልጆች ከይሁዳ ነገድ፥ ከስምዖንም ነገድ፥ ከብንያምም ነገድ ዐሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ወሰዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኮይሮ ሳማይ ቃሃታ ያራቶ ከሴዳ። ቄስያ አሮና ዛርያ ሌዋቱ ይሁዳ ዛራቱዋፐ፥ ስሞና ዛራቱዋፐነ ቢንያማ ዛራቱዋፐ ታማነ ሄዙ ካታማቱዋ ሳማን አኬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Koyro saamay K'ahaata yaratoo kesseedda. K'eesiyaa Aaroona zariyaa Leewatuu Yihudaa zaratuwaappe, Simoona zaratuwaappenne Biiniyaama zaratuwaappe tammanne heezzu katamatuwaa saaman akkeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Koyro saamay Qa7aate zereththatas istta zarkken zarkken kezides. Qeese Aaroone zare gidida Lewetas Yuhudappe, Simoonappenne Biniyaame qommotappe 13 katamati saaman gakkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኮይሮ ሳማይ ቃኣቴ ዜሬታስ ኢስታ ዛርኬን ዛርኬን ኬዚዴስ። ቄሴ ኣሮኔ ዛሬ ጊዲዳ ሌዌታስ ዩሁዳፔ፥ ሲሞናፔኔ ቢኒያሜ ቆሞታፔ 13 ካታማቲ ሳማን ጋኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮይሮ ሳማይ ቃሃታ ኮቻስ ከይስ። ካህንያ አሮና ኮቻይ፥ ይሁዳ፥ ስሞናነ ብንያመ ኮቻፈ ታማነ ሄ ካታማታ ሳማን ኤክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Koyro saamay Qahaata kochaas keyis. Kahiniya Aarona kochay, Yihuda, Simoonanne Biniyaame kochaafe tammanne heedzu katamata saaman ekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመጀመሪያው ዕጣ ለቀዓት ዘሮች በየጐሣቸው ወጣ፤ የካህኑ የአሮን ዝርያዎች ለሆኑት ሌዋውያን ከይሁዳ፣ ከስምዖንና ከብንያም ነገዶች ዐሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ተመደቡላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የመጀመሪያው ዕጣ ለቀዓት ጐሣ ወጣ፤ ከሌዊ ነገድ ለካህኑ ለአሮን ልጆች ዐሥራ ሦስት ከተሞች በዕጣ ተከፋፈለ፤ እነዚህም ከተሞች የተወሰዱት ከይሁዳ፥ ከስምዖንና ከብንያም ነገዶች ይዞታዎች ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዓሌታት ቀዓታውያን ከዓ ዕፃ በፅሖም። ነቶም ሌዋውያን ደቂ ኻህን ኣሮን፥ ካብ ነገድ ይሁዳን ካብ ነገድ ስምኦንን ካብ ነገድ ብንያምን ብዕፃ ዓሰርተ ሰለስተ ኸተማታት በፅሓኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዓሌታት ቀሃታውያን ከአ ዕጭ ወጸሎም፡ ነቶም ካብ ሌዋውያን ዝነብሩ ደቂ ካህን ኣሮን ካብ ነገድ ይሁዳን ካብ ነገድ ስምኦናውያንን ካብ ነገድ ብንያምን ብዕጭ ዓሰርተው ስለስተ ኸተማ በጽሖም። |