Joshua 21:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ ጌርሾን፡ ካብ ዓሌታት ሌዋውያን፡ ካብ ካልእ ፍርቂ ነገድ ምናሴ ድማ፡ ንጐላን ኣብ ባሳን ምስ መጓሰኣ ንሓረድቲ ናጻ ከተማ ገይሮም ሃብዎም። ከምኡውን ቤስተራ ምስ መጓሰኣ፤ ክልተ ከተማታት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሌ​ዋ​ው​ያ​ንም ወገ​ኖች ለጌ​ድ​ሶን ልጆች ከም​ናሴ ነገድ እኩ​ሌታ ለነ​ፍሰ ገዳይ መማ​ፀኛ ከተማ በባ​ሳን ውስጥ የሆ​ነ​ች​ውን ጎላ​ን​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፥ ቦሶ​ር​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፤ ሁለ​ቱን ከተ​ሞች ሰጡ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሌዋውያንም ወገኖች ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ በባሳን ውስጥ የሆነችውን ጎላንንና መሰምርያዋን፥ በኤሽትራንና መሰምርያዋን፤ ሁለቱን ከተሞች ሰጡአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሌዋውያንም ወገኖች ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ በባሳን ውስጥ የሆነቸውን ጎላንንና መሰማሪያዋን፥ በኤሽትራንና መሰማሪያዋን፤ ሁለቱን ከተሞች ሰጡአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምናሰ ዛራቱዋ ባጋቱዋፐ አሳ ዎዳ አሳይ ባቃት ቢደ አትያ፥ ባሳነን ደእያ ጎላና ካታማነ አ ሄን ጋደቱዋነ ባኤሽታራነ አ ሄን ጋደቱዋ፥ ኡባና ላኡ ካታማቱዋ አኪደ፥ ገርሾና ያራ ግድያ ሀራ ሌዋቶ እሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Minaase zaratuwaa baggatuwaappe asaa wod'eedda Asay bak'ati biide attiyaa, Baasaanen de'iyaa Golaana katamaanne Aa hentsaa gadetuwaanne Ba'eshttaaranne Aa hentsaa gadetuwaa, ubbaanna laa"u katamatuwaa akkiide, Gershshoona yara gidiyaa hara Leewatoo immeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Minaase zareta baggatappe as wodhida asi baqati biidi attiza, Baasaanen diza Golaane katamaa mehe heenththasohora Ba7eshtira mehe heenththasohora, nam7u katamata ubbaa ekkidi, Gershoone zare gidida hara Lewetas immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚናሴ ዛሬታ ባጋታፔ ኣስ ዎዳ ኣሲ ባቃቲ ቢዲ ኣቲዛ፥ ባሳኔን ዲዛ ጎላኔ ካታማ ሜሄ ሄንሶሆራ ባኤሽቲራ ሜሄ ሄንሶሆራ፥ ናምኡ ካታማታ ኡባ ኤኪዲ፥ ጌርሾኔ ዛሬ ጊዲዳ ሃራ ሌዌታስ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀራ ሌወ ኮቸ ግድዳ ገድሶና ኮቻስ እመትዳ ቢታይ፥ ምናሰ ኮቻ ባጋፈ አሰ ዎዳ አስ ባቃትድ አትያ ናምኡ ካታማት፥ ባሳነን ደእያ ጎላናነ ሄን ቢታ፥ በኤሽትራነ ሄን ቢታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hara Leewe koche gidida Gedisoona kochaas imetida biittay, Minaase kocha baggaafe ase wodhida asi baqatidi attiya nam7u katamati, Baasanen de7iya Goolananne hentha biitta, Be7eshtiranne hentha biitta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የጌርሶን ወገኖች ለሆኑት ለሌሎቹ የሌዊ ጐሣዎች የተሰጧቸው የሚከተሉት ናቸው፤ ከምናሴ ነገድ እኩሌታ፣ በባሳን ውስጥ ለነፍሰ ገዳይ መማጠኛ የሆነችው ከተማ ጎላንና በኤሽትራ እነዚህ ሁለት ከተሞች ከነ መሰማሪያዎቻቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የጌርሾን ጐሣ የሆነው ሌላው የሌዋውያን ወገን ከግጦሽ ምድራቸው ጋር ከምሥራቅ ምናሴ ግዛት ተከፍለው የተሰጡት ሁለት ከተሞች በባሳን ከመማጸኛ ከተሞች አንድዋ የሆነችው ጎላን ከግጦሽ ምድራቸው ጋር በዔሽተራ ከግጦሽ ምድራቸው ጋር ናቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ካብ ዓሌታት ሌዋውያን ደቂ ጌድሶን ከዓ ኻብ ፍርቂ ነገድ ምናሴ እታ ኣብ ባሳን ዘላ፥ ሰብ ዝቐተለ ዝዕቈበላ ኸተማ ጐላን ምስ መዋፈሪኣን ቤዔሽትራ ምስ መዋፈሪኣን ክልተ ኸተማታት ተቐበሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ክብ ዓልታት ሌዋውያን ደቂ ጌርሽን ከአ ካብ ፈረኣ ነገድ ምንሴ እታ ኣብ ባሳን ዘላ ኸተማ ምዕቆቢ ቀታሊ፡ ግላን ምስ ከባቢኣን ቤዓሽትራ ምስ ከባቢኣን፡ ክልት ኸተማ።