Joshua 21:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ ጌርሾን፡ ካብ ዓሌታት ሌዋውያን፡ ካብ ካልእ ፍርቂ ነገድ ምናሴ ድማ፡ ንጐላን ኣብ ባሳን ምስ መጓሰኣ ንሓረድቲ ናጻ ከተማ ገይሮም ሃብዎም። ከምኡውን ቤስተራ ምስ መጓሰኣ፤ ክልተ ከተማታት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለሌዋውያንም ወገኖች ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ በባሳን ውስጥ የሆነችውን ጎላንንና መሰማርያዋን፥ ቦሶርንና መሰማርያዋን፤ ሁለቱን ከተሞች ሰጡአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለሌዋውያንም ወገኖች ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ በባሳን ውስጥ የሆነችውን ጎላንንና መሰምርያዋን፥ በኤሽትራንና መሰምርያዋን፤ ሁለቱን ከተሞች ሰጡአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለሌዋውያንም ወገኖች ለጌድሶን ልጆች ከምናሴ ነገድ እኩሌታ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ በባሳን ውስጥ የሆነቸውን ጎላንንና መሰማሪያዋን፥ በኤሽትራንና መሰማሪያዋን፤ ሁለቱን ከተሞች ሰጡአቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ዛራቱዋ ባጋቱዋፐ አሳ ዎዳ አሳይ ባቃት ቢደ አትያ፥ ባሳነን ደእያ ጎላና ካታማነ አ ሄን ጋደቱዋነ ባኤሽታራነ አ ሄን ጋደቱዋ፥ ኡባና ላኡ ካታማቱዋ አኪደ፥ ገርሾና ያራ ግድያ ሀራ ሌዋቶ እሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase zaratuwaa baggatuwaappe asaa wod'eedda Asay bak'ati biide attiyaa, Baasaanen de'iyaa Golaana katamaanne Aa hentsaa gadetuwaanne Ba'eshttaaranne Aa hentsaa gadetuwaa, ubbaanna laa"u katamatuwaa akkiide, Gershshoona yara gidiyaa hara Leewatoo immeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaase zareta baggatappe as wodhida asi baqati biidi attiza, Baasaanen diza Golaane katamaa mehe heenththasohora Ba7eshtira mehe heenththasohora, nam7u katamata ubbaa ekkidi, Gershoone zare gidida hara Lewetas immida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴ ዛሬታ ባጋታፔ ኣስ ዎዳ ኣሲ ባቃቲ ቢዲ ኣቲዛ፥ ባሳኔን ዲዛ ጎላኔ ካታማ ሜሄ ሄንሶሆራ ባኤሽቲራ ሜሄ ሄንሶሆራ፥ ናምኡ ካታማታ ኡባ ኤኪዲ፥ ጌርሾኔ ዛሬ ጊዲዳ ሃራ ሌዌታስ ኢሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀራ ሌወ ኮቸ ግድዳ ገድሶና ኮቻስ እመትዳ ቢታይ፥ ምናሰ ኮቻ ባጋፈ አሰ ዎዳ አስ ባቃትድ አትያ ናምኡ ካታማት፥ ባሳነን ደእያ ጎላናነ ሄን ቢታ፥ በኤሽትራነ ሄን ቢታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hara Leewe koche gidida Gedisoona kochaas imetida biittay, Minaase kocha baggaafe ase wodhida asi baqatidi attiya nam7u katamati, Baasanen de7iya Goolananne hentha biitta, Be7eshtiranne hentha biitta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጌርሶን ወገኖች ለሆኑት ለሌሎቹ የሌዊ ጐሣዎች የተሰጧቸው የሚከተሉት ናቸው፤ ከምናሴ ነገድ እኩሌታ፣ በባሳን ውስጥ ለነፍሰ ገዳይ መማጠኛ የሆነችው ከተማ ጎላንና በኤሽትራ እነዚህ ሁለት ከተሞች ከነ መሰማሪያዎቻቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጌርሾን ጐሣ የሆነው ሌላው የሌዋውያን ወገን ከግጦሽ ምድራቸው ጋር ከምሥራቅ ምናሴ ግዛት ተከፍለው የተሰጡት ሁለት ከተሞች በባሳን ከመማጸኛ ከተሞች አንድዋ የሆነችው ጎላን ከግጦሽ ምድራቸው ጋር በዔሽተራ ከግጦሽ ምድራቸው ጋር ናቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ካብ ዓሌታት ሌዋውያን ደቂ ጌድሶን ከዓ ኻብ ፍርቂ ነገድ ምናሴ እታ ኣብ ባሳን ዘላ፥ ሰብ ዝቐተለ ዝዕቈበላ ኸተማ ጐላን ምስ መዋፈሪኣን ቤዔሽትራ ምስ መዋፈሪኣን ክልተ ኸተማታት ተቐበሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ክብ ዓልታት ሌዋውያን ደቂ ጌርሽን ከአ ካብ ፈረኣ ነገድ ምንሴ እታ ኣብ ባሳን ዘላ ኸተማ ምዕቆቢ ቀታሊ፡ ግላን ምስ ከባቢኣን ቤዓሽትራ ምስ ከባቢኣን፡ ክልት ኸተማ። |