Joshua 21:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሸኬም ምስ መጓሰዪኣ ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም፡ ሓራ ኸተማ ኽትሕረድ ሀብዎም። ገዘር ድማ ምስ መጓሰኣ፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን ሴኬምንና መሰማርያዋን፥ ጌዜርንና መሰማርያዋን፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኤፍሬም ተራራማ አገር ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን ሴኬምንና መሰምርያዋን፥ ጌዝርንና መሰምርያዋን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህንም ከተሞች ሰጡአቸው፤ በኤፍሬም ተራራማ አገር ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን ሴኬምንና መሰማሪያዋን፥ ጌዝርንና መሰማሪያዋን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቶ ኤፍሬማ ገዝያን ደእያ፥ አሳ ዎዳ አሳይ ባቃት ቢደ አትያ ሰኬማነ አ ሄን ጋደቱዋ፥ ገዜራነ አ ሄን ጋደቱዋ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttoo Efireema gezziyaan de'iyaa, asaa wod'eedda Asay bak'ati biide attiyaa Sekeemanne Aa hentsaa gadetuwaa, Gezeeranne Aa hentsaa gadetuwaa, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreeme gezze deren diza as wodhida asi baqati biidi attizaso Seekeemenne Gezeere, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜ ጌዜ ዴሬን ዲዛ ኣስ ዎዳ ኣሲ ባቃቲ ቢዲ ኣቲዛሶ ሴኬሜኔ ጌዜሬ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ኤንታዉ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማን፥ አሰ ዎዳ አስ ባቃትድ አትያ ኦይዱ ካታማት ሴከማነ ሄን ቢታ፥ ገዘራነ ሄን ቢታ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi entaw derey dariya Efreeman, ase wodhida asi baqatidi attiya oyddu katamati Seekemanne hentha biitta, Gezeranne hentha biitta, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራራማው በኤፍሬም ምድርም ለነፍሰ ገዳይ መማጠኛ የሆነችው ሴኬምና ጌዝር፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእነርሱም የተሰጡት አራት ከተሞች ከመማጸኛ ከተሞች አንድዋ የሆነችው ሴኬምና በኮረብታማው በኤፍሬም አገር የሚገኙት የግጦሽ መሬቶችዋ፥ ጌዜር፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኰረብታታት ኤፍሬም ዘላ፥ ሰብ ዝቐተለ ዝዕቈበላ ኸተማ ሴኬም ምስ መዋፈሪኣ፥ ጌዘር ምስ መዋፈሪኣ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቅብጻይም ምስ ከባቢኣን ቤትሖሮን ምስ ከባቢኣን ድማ ኣርብዕተ ኸተማ ሀብዎም። |