Joshua 21:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኩለን ከተማታት ደቂ ኣሮን፡ ካህናት፡ ዓሰርተ ሰለስተ ከተማታት ምስ መጓሰአን ነበራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የካህናቱ የአሮን ልጆች ከተሞች ከመሰማሪያዎቻቸው ጋር ዐሥራ ሦስት ናቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሮን ልጆች የካህናት ከተሞች ከመሰምርያቸው ጋር አሥራ ሦስት ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሮን ልጆች የካህናት ከተሞች ሁሉ ከመሰማሪያቸው ጋር ዐሥራ ሦስት ከተሞች ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮና ዛርያ ቄሳቱዋ ካታማቱነ ኡንቱንቱ ሄን ጋደቱ ኡባና ታማነ ሄዛ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroona zariyaa k'eesatuwaa katamatuunne unttunttu hentsaa gadetuu ubbaanna tammanne heezza. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeese Aaroone zereththatas mehe heenththasohora issife gaththidi 13 katamata immida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴ ኣሮኔ ዜሬታስ ሜሄ ሄንሶሆራ ኢሲፌ ጋዲ 13 ካታማታ ኢሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮና ኮቸ ግድዳ ካህነታስ እመትዳ ካታማትነ ሄን ቢታት ታማነ ሄ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aarona koche gidida kahinetas imetida katamatinne hentha biittati tammanne heedza. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለካህናቱ ለአሮን ዝርያዎች ከነ ማሰማሪያቸው የተሰጧቸው ከተሞች ዐሥራ ሦስት ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሮን ዘሮች ለሆኑት ካህናት ከግጦሽ ምድራቸው ጋር በድምሩ ዐሥራ ሦስት ከተሞች ተመደቡላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድምር እተን ንኻህናት ደቂ ኣሮን ዝተውሃባ ኸተማታት መምስ መዋፈሪአን ዓሰርተ ሰለስተ ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩለን ከተምታት እቶም ካህናት ደቂ ኣሮን ዓሰርተው ሰለስተ ኸተማታት መምስ ከባቢኤን። |