Joshua 21:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ ኣሮን ካህን ድማ ኬብሮን ምስ መጓሰኣ ከም ሓራ ከተማ ንመሕረዲ ሃብዎም። ሊብና ድማ ምስ መጓሰኣ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለካ​ህ​ኑም ለአ​ሮን ልጆች እነ​ዚ​ህን ሰጡ፤ ለነ​ፍሰ ገዳይ መማ​ፀኛ ከተማ የሆ​ነ​ች​ውን ኬብ​ሮ​ን​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፤ ሌም​ና​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለካህኑም ለአሮን ልጆች እነዚህን ሰጡ፤ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን ኬብሮንንና መሰምርያዋን፥ ልብናንና መሰምርያዋን፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለካህኑም ለአሮን ልጆች እነዚህን ሰጡ፤ ለነፍሰ ገዳይ መማፀኛ ከተማ የሆነችውን ኬብሮንና መሰማሪያዋን፥ ልብናንና መሰማሪያዋን፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄስያ አሮና ዛረቶ አሳ ዎዳ አሳይ ባቃት ቢደ አትያ ከብሮነ ካታማነ አ ሄን ጋደቱዋ፥ ሊብናነ አ ሄን ጋደቱዋ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesiyaa Aaroona zaretoo asaa wod'eedda Asay bak'ati biide attiyaa Kebroone katamaanne Aa hentsaa gadetuwaa, Liibinanne Aa hentsaa gadetuwaa,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeese Aaroone zaretas as wodhida asi baqati biidi attiza Kebroonenne, Libina katamata istta mehe heenththasohora issife gaththi immida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴ ኣሮኔ ዛሬታስ ኣስ ዎዳ ኣሲ ባቃቲ ቢዲ ኣቲዛ ኬብሮኔኔ ሊቢና ካታማታ ኢስታ ሜሄ ሄንሶሆራ ኢሲፌ ጋ ኢሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህንያ አሮና ያራስ አሰ ዎዳ አስ ባቃትድ አትያ ከብሮነነ ሄን ቢታ፥ ልብናነ ሄን ቢታ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiniya Aarona yaraas ase wodhida asi baqatidi attiya Kebroonenne hentha biitta, Libinanne hentha biitta,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንደዚሁም ለነፍሰ ገዳይ መማጠኛ የሆነችውን ኬብሮንንና ልብናን ከነ ማሰማሪያቸው ለካህኑ ለአሮን ልጆች ሰጧቸው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመማጸኛ ከተሞች አንድዋ ከሆነችው ኬብሮን ከግጦሽ መሬትዋ ጋር በተጨማሪ ለካህኑ ለአሮን ዘሮች ከዚህ የሚከተሉት ከተሞች ተመደቡላቸው፤ እነርሱም ሊብና፥ ከግጦሽ መሬትዋ ጋር፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ንደቂ ኻህን ኣሮን እታ ሰብ ንዝቐተለ መዕቘቢ እትኸውን ከተማ ኬብሮን ምስ መዋፈሪኣ፥ ሊብና ምስ መዋፈሪኣ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ ኻህን ኣሮን ከአ እታ ኸተማ መዕቆብ ቀታሊ፡ ኬብሮን ምስ ከባቢኣን ልብና ምስ ከባቢአን ሀብዎም።