Joshua 21:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነታ ኣብ ኣኽራን ይሁዳ እትርከብ ከተማ ኣርባ፡ ኣቦ ዒናቅ፡ ማለት ኬብሮን፡ ምስ መጓሰኣ ኣብ ዙርያኣ ሃብዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኤናቅ ልጆች ከተማ ቅርያትያርቦቅንና በዙሪያዋ ያሉ መሰማሪያዎችን ሰጡአቸው፤ ይህችውም በይሁዳ ተራራ ያለች ኬብሮን ናት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ተራራማ አገር ያለችውን ቂርያትአርባቅ የምትባለውን ከተማ በዙሪያዋም ያለውን መሰምርያ ሰጡአቸው፤ እርስዋም ኬብሮን ናት፥ ይህም አርባቅ የዔናቅ አባት ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳ ተራራማ አገር ያለችውን ቂርያት-አርባቅ የምትባለውን ከተማ በዙሪያዋም ያለውን መሰማሪያ ሰጡአቸው፤ እርሷም ኬብሮን ናት፥ ይህም አርባቅ የዔናቅ አባት ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ ይሁዳ ገዝያን ደእያ ቅርያት-አርባአ ዎይ ከብሮናነ አ ዩሹዋን ደእያ ሄን ጋደቱዋ ኡንቱንቶ እሜድኖ። (አርባእ አናቀ አዉዋ።) |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Yihudaa gezziyaan de'iyaa K'iriyaati-Arbbaa'a woy Kebroonanne Aa yuushshuwaan de'iyaa hentsaa gadetuwaa unttunttoo immeeddino. (Arbbaa'i Anaak'e aawuwaa.) |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heytikka Yuhuda biittan gezzetizason diza Kebroone geetettiza Qiriyaate-Arba7enne iza yuushon diza mehe heenththasohota isttas immida. (Arba7ey Enaaqe Aawaa.) |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይቲካ ዩሁዳ ቢታን ጌዜቲዛሶን ዲዛ ኬብሮኔ ጌቴቲዛ ቂሪያቴ-ኣርባኤኔ ኢዛ ዩሾን ዲዛ ሜሄ ሄንሶሆታ ኢስታስ ኢሚዳ። (ኣርባኤይ ኤናቄ ኣዋ።) |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ደረይ ዳርያ ይሁዳን ደእያ ቅርያት-አርባ ዎይኮ ከብሮነነ እያ ዩሹዋን ደእያ ሄን ቢታታ ኤንታዉ እምዶሶና። (አርብ አናቀ አዋ።) |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Derey dariya Yihudan de7iya Qiriyaat-Arba woyko Kebroonenne iya yuushuwan de7iya hentha biittata entaw immidosona. (Arbi Anaaqe aawa.) |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም በተራራማው የይሁዳ ምድር ያለችውን ኬብሮን የተባለችውን ቂርያት አርባቅን በዙሪያዋ ካለው መሰማሪያ ጋር ሰጧቸው፤ አርባቅ የዔናቅ አባት ነበረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በይሁዳ ተራራማ አገር ያለችውን ቂርይትአርባቅ የምትባለውን ከተማ፥ በዙሪያዋ ካለው የግጦሽ መሬት ጋር ሰጡአቸው፤ እርስዋም ኬብሮን ናት፤ ይህም አርባቅ የዐናቅ አባት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኰረብታታት ይሁዳ ቂርያትኣርባቅ፥ ወይ ኬብሮን፥ ምስቲ ኣብ ዙርያኣ ዘሎ ኸባቢኣን ሃብዎም፤ እዝ ኣርባቅ ኣቦ ዔናቅ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ከረን ይሁዳ ድማ ቂርያትኣርባ ኣቦ ዓናቅ ንሳ ኸአ ኬብሮን ምስቲ ኣብ ዙርያኣ ዘሎ ኸባቢኣ ሀብዎም። |