Joshua 21:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ኣሮን፡ ካብ ዓሌታት ቄሃታውያን፡ ካብ ደቂ ሌዊ ዝነበሩ፡ እቲ ቐዳማይ ዕጫ ናቶም እዩ ነይሩ እሞ፡ ነበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የፊተኛው ዕጣ ለእነርሱ ስለወጣ የሌዊ ልጆች የቀዓት ወገን ለሆኑ ለአሮን ልጆች ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፊተኛው ዕጣ ለእነርሱ ስለ ወጣ የሌዊ ልጆች የቀዓት ወገን ለሆኑ ለአሮን ልጆች ሆኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፊተኛው ዕጣ ለእነርሱ ስለ ወጣ የሌዊ ልጆች የቀዓት ወገን ለሆኑ ለአሮን ልጆች ሆኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኮይሮ ሳማይ ሌዊያ ዛራቱዋፐ የለቲደ፥ ቃሃታ ያራ ግዴዳ አሮና ዛረቶ ከስና፥ ኡንቱንቶ እሜዳ ካታማቱ ሀዋንታ: |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Koyro saamay Leewiyaa zaratuwaappe yelettiidde, K'ahaata yara gideedda Aaroona zaretoo kesina, unttunttoo immeedda katamatuu hawantta: |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Koyro saamay Lewe qommo Qa7aateppe yelettida Aaroone zaretas keziin isttas imettida katamati hayssafe kaallizayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኮይሮ ሳማይ ሌዌ ቆሞ ቃኣቴፔ ዬሌቲዳ ኣሮኔ ዛሬታስ ኬዚን ኢስታስ ኢሜቲዳ ካታማቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮይሮ ሳማይ ሌወ ኮቻፈ የለትዳ፥ ቃሃታ ኮቸ ግድዳ አሮና ያራስ ከይን፥ ኤንታዉ እመትዳ ካታማት ሀይሳታ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Koyro saamay Leewe kochaafe yeletida, Qahaata koche gidida Aarona yaraas keyin, entaw imetida katamati haysata; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህም ከተሞች የሌዊ ልጆች፣ የቀዓት ጐሣዎች ለሆኑት ለአሮን ዝርያዎች ተመደቡ፤ ይህም የሆነው የመጀመሪያው ዕጣ ለእነርሱ ስለ ወጣላቸው ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የመጀመሪያው ዕጣ ለእነርሱ ስለ ወጣ ከሌዊ ነገድ የአሮን ዘሮች ለሆኑት ለቀዓት ወገኖች ተሰጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | (ነቶም ካብ ደቂ ሌዊ፥ ካብ ዓሌታት ቀዓታውያን ዝነበሩ ደቂ ኣሮን፥ ቀዳማይ ዕፃ ስለ ዝበፅሖም፥ እተን ከተማታት ንኣኣቶም ተውሃባ።) |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ካብ ደቂ ሌዊ፡ ካብ ዓሌታት ቀሃትውያን ዝነበሩ ደቂ ኣሮን፡ ቀዳማይ ጭ ናቶም ነበረ እሞ፡ ንኣታቶም ኮነ። |