Joshua 20:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ገሊላ ኣብ ከረን ንፍታሌም ንቄደስ፡ ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ድማ ንሴኬም፡ ኣብ ኣኽራን ይሁዳ ድማ ንቂርያታርባ፡ ማለት ኬብሮን ሸሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በንፍታሌም ባለው በተራራማው ሀገር በገሊላ ቃዴስን፥ በኤፍሬምም ባለው በተራራማው ሀገር ሴኬምን፥ በይሁዳም ባለው በተራራማው ሀገር ኬብሮን የምትባለውን የአርቦቅን ከተማ ለዩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በንፍታሌም ባለው በተራራማው አገር በገሊላ ቃዴስን፥ በኤፍሬምም ባለው በተራራማው አገር ሴኬምን፥ በይሁዳም ባለው በተራራማው አገር ኬብሮን የምትባለውን ቂርያትአርባቅን ለዩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በንፍታሌም ባለው በተራራማው አገር በገሊላ ቃዴስን፥ በኤፍሬምም ባለው በተራራማው አገር ሴኬምን፥ በይሁዳም ባለው በተራራማው አገር ኬብሮን የምትባለውን ቂርያት-አርባቅን ለዩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ እስራኤልያ አሳይ ንፍታሌማ ገዝያን፥ ጋሊላን ደእያ ቀዴሻነ አ ሄን ጋደቱዋ፥ ኤፍሬማ ገዝያን ደእያ ሰኬማነ አ ሄን ጋደቱዋነ ይሁዳ ገዝያን ደእያ ቅርያት-አርባአ ዎይ ከብሮነ ዱማዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Israa'eeliyaa Asay Nifttaaleema gezziyaan, Galiilan de'iyaa K'edeeshanne Aa hentsaa gadetuwaa, Efireema gezziyaan de'iyaa Sekeemanne Aa hentsaa gadetuwaanne Yihudaa gezziyaan de'iyaa K'iriyaati-Arbbaa'a woy Kebroone dummayeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Isra7eele asay Niftaaleme gezze dere, Galilan diza Qaadeese, Efreeme gezze deren diza Seekeemen diza shaara menththo bollanne Yuhudan shaara menththon diza Qiriyaate-Arba7e woykko Kebroone dummasida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢስራኤሌ ኣሳይ ኒፍታሌሜ ጌዜ ዴሬ፥ ጋሊላን ዲዛ ቃዴሴ፥ ኤፍሬሜ ጌዜ ዴሬን ዲዛ ሴኬሜን ዲዛ ሻራ ሜን ቦላኔ ዩሁዳን ሻራ ሜንን ዲዛ ቂሪያቴ-ኣርባኤ ዎይኮ ኬብሮኔ ዱማሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን እስራኤለ አሳይ ደረይ ዳርያ ንፍታለመን ጋልላን ደእያ ቃደሳ፥ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማን ደእያ ሴከማነ ደረይ ዳርያ ይሁዳን ደእያ ቅርያት-አርባ ዎይኮ ከብሮና ዱማይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin Isra7eele asay derey dariya Niftaalemen Galilan de7iya Qaadesa, derey dariya Efreeman de7iya Seekemanne derey dariya Yihudan de7iya Qiriyaat-Arba woyko Kebroona dummayidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም በኰረብታማው በንፍታሌም ምድር በገሊላ ቃዴስን፣ በኰረብታማው በኤፍሬም ምድር ሴኬምን፣ በኰረብታማው በይሁዳ ምድር ኬብሮን የምትባለውን ቂርያት አርባቅን ለዩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የንፍታሌም ይዞታ በሆነችው በኮረብታማዋ ምድር በምትገኘው በገሊላ፥ ቄዴሽ ተብላ የምትጠራውን፥ በኮረብታማው በኤፍሬም አገር ሴኬምንና በኮረብታማው በይሁዳ ምድር ኬብሮን የምትባለው ቂርያት አርባቅን መርጠው ለዩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይውን ኣብ ኰረብታታት ንፍታሌም ነታ ኣብ ገሊላ ዘላ ቃዴስ፥ ኣብ ኰረብታ ኤፍሬም ድማ ሴኬም፥ ኣብ ኰረብታታት ይሁዳ ኸዓ ቂርያትኣርባቅ ወይ ኬብሮን ፈለዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ ኣብ ጊሊላ ኣብ ከረን ንፍታሌም ቄዴስ፡ ኣብ ከረን ኤፍሬም ድማ ሴኬም፡ ኣብ ከረን ይሁዳ ኸአ ቂርያትኣርባ፡ ንሳ ድማ ኬብሮን፡ ፈለዩ። |