Joshua 20:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ናብ ሓንቲ ኻብተን ከተማታት ዝሃደመ ኣብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ደው ኢሉ ኣብ ቅድሚ ኣእዛን ሽማግለታት እታ ኸተማ ጕዳዩ ምስ ኣበሰረ፡ ናብታ ኸተማ ኺወስድዎ ይግባእ እሞ ቦታ ይህብዎ። ኣብ መንጎኦም ክነብር ይኽእል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ዚ​ህም ከተ​ሞች በአ​ን​ዲቱ ይማ​ፀ​ናል፤ በከ​ተ​ማ​ዪ​ቱም በር አደ​ባ​ባይ ቆሞ ለከ​ተ​ማ​ዪቱ ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ነገ​ሩን ይና​ገ​ራል፤ እነ​ር​ሱም ወደ ከተ​ማ​ዪቱ ያገ​ቡ​ታል። የሚ​ቀ​መ​ጥ​በ​ትም ስፍራ ይሰ​ጡ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ይሸሻል፥ በከተማይቱም በር አደባባይ ቆሞ በከተማይቱ ሽማግሌዎች ጆሮ ነገሩን ይናገራል፤ እነርሱም ወደ ከተማይቱ ይቀበሉታል፥ የሚቀመጥበትም ስፍራ ይሰጡታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነዚህም ከተሞች ወደ አንዲቱ ይሸሻል፥ በከተማይቱም በር አደባባይ ቆሞ በከተማይቱ ሽማግሌዎች ጆሮ ነገሩን ይናገራል፤ እነርሱም ወደ ከተማይቱ ይቀበሉታል፥ የሚቀመጥበትም ስፍራ ይሰጡታል ከእነርሱም ጋር ይቀመጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳ ዎዳዌ ሄ ካታማቱዋፐ እቱዋኮ ባቃት ቢደ፥ ካታማ ገልያ ፐንግያን ኤቂደ፥ ሀኔዳባ ሄ ካታማ ጭማቶ ኦዶ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ካታማ አፊደ፥ እ ደአና ሳኣ እምና፥ እ ኡንቱንቱና ያን ደኦ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asaa wod'eeddawe he katamatuwaappe ittuwaakko bak'ati biide, katamaa geliyaa penggiyaan ek'k'iide, haneeddabaa he katamaa c'imatoo odo. Unttunttu barenttu katamaa afiide, I de'ana sa'aa immina, I unttunttunna yaan de'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) As wodhiday he katamatappe issaakko baqati biidi katama geliza pengen eqqidi, hanidayssa he katama cimatas yooto. Isttika bantta katama efidi izi de7anaaso immiko izi isttara heen de7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣስ ዎዳይ ሄ ካታማታፔ ኢሳኮ ባቃቲ ቢዲ ካታማ ጌሊዛ ፔንጌን ኤቂዲ፥ ሃኒዳይሳ ሄ ካታማ ጪማታስ ዮቶ። ኢስቲካ ባንታ ካታማ ኤፊዲ ኢዚ ዴኣናሶ ኢሚኮ ኢዚ ኢስታራ ሄን ዴኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሰ ዎዳይስ ሄ ካታማታፐ እሱዋኮ ባቃትድ ብድ፥ ካታማ ፐንገን ኤቅድ፥ ሀንዳባ ኡባ ሄ ካታማ ጭማታስ ኦዶ። ሄሳፈ ጉየ፥ ኤንቲ ባንታ ካታማ ኤፍድ፥ እ ዳና በሲ እምኮ ኤንታራ ያን ደኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ase wodhidaysi he katamatape issuwako baqatidi bidi, katamaa pengen eqidi, hanidaba ubbaa he katamaa cimatas odo. Hessafe guye, enti banta katamaa efidi, I daana bessi immiko entara yan de7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ገዳዩ ከነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ በሚሸሽበት ጊዜ፣ በከተማዪቱ መግቢያ በር ላይ ቆሞ ጕዳዩን ለከተማዪቱ ሽማግሌዎች ይንገራቸው፤ ከዚያም እነርሱ ወደ ከተማቸው አስገብተው የሚኖርበትን ስፍራ ሰጥተውት አብሯቸው ይቀመጥ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም ከእነዚህ ከተሞች ወደ አንዲቱ ፈጥኖ በመሄድ በከተማይቱ መግቢያ በር ወደሚገኘው ፍርድ ሸንጎ ቀርቦ የሆነውን ነገር ሁሉ ለመሪዎቹ ይገልጣል፤ ከዚያም በኋላ ወደ ከተማይቱ እንዲገባ ይፈቅዱለታል፤ የሚኖርበትንም ስፍራ ይሰጡትና በዚያ ይቈያል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሰብ ዝቐተለ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኣተን ይህደም፤ ኣብ ቅድሚ መጋባእያ፥ ኣብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ደው ኢሉ ኸዓ፥ እቲ ዝገበሮ ነቶም ሹመኛታት እታ ኸተማ እቲኣ ይንገሮም። ንሳቶም ከዓ ናብታ ኸተማ የእትውዎ፤ ዝቕመጠሉ ቦታ ድማ ይሃብዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ናብ ሓንቲ ኻብዘን ከተማታት እዚኤን ይህደም፡ ኣብ ኣፍ ደገ እታ ኸተማ ደው ኢሉ ኸአ፡ እቲ ነገሩ ነቶም ዓበይቲ ኣታ ኸተማ እቲኣ ኺሰምዕዎ ይንገሮም። ናብታ ኸተማ ናባታቶም ይቀበልዎ፡ ምሳታቶም ዚነብረላ ቦታ ድማ ይሀብዎ።