Joshua 20:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ብኢድ ሙሴ ዝገለጽኩኹም ሓራ ከተማታት ስደዱልኩም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገራቸው፦ በሙሴ ቃል የነገርኋችሁን የመማፀኛ ከተሞችን ስጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገራቸው። ሳይወድድ ሳያውቅም ሰውን የገደለ ገዳይ እንዲሸሽባቸው በሙሴ እጅ የነገርኋችሁን መማፀኛ ከተሞችን ለዩ፤ ከደም ተበቃዩ መማፀኛ ይሆኑላችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤልም ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ‘በሙሴ አማካይነት የነገርኋችሁን መማፀኛ ከተሞችን ለዩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ታን ሙሴ ባጋና ህንተንታ አዛዜዳዋዳን፥ አሳይ ባቃት ቢደ አትያ ካታማቱዋ ዶርተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaaga; ‹Taani Muse baggana hinttentta azazeeddawaadan, Asay bak'ati biide attiyaa katamatuwaa doorite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani Muse baggara yootida mala asi baqati attiza katamata shaakkana mala Isra7eele asaas yoota; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ሙሴ ባጋራ ዮቲዳ ማላ ኣሲ ባቃቲ ኣቲዛ ካታማታ ሻካና ማላ ኢስራኤሌ ኣሳስ ዮታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ሙሰ ባጋራ ኪትዳይሳዳ፥ ‘አሳይ ባቃትድ አትያ ካታማታ ዱማያና መላ’ እስራኤለ አሳስ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani Muse baggara kiitidaysada, ‘Asay baqatidi attiya katamata dummayana mela’ Isra7eele asaas oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በሙሴ በኩል በነገርኋችሁ መሠረት የመማጠኛ ከተሞች እንዲለዩ ለእስራኤላውያን ንገራቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ “በሙሴ አማካይነት ባዘዝኳችሁ መሠረት የመማጠኛ ከተሞችን ለዩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ ኢልካ ተናገሮም፦ እቲ እንተይፈለጠን እንተይፈተወን ሰብ ዝቐተለ፥ እቲ ቐታሊ ናብኣተን ክሃድም እሞ ኻብ ፈዳዪ ደም መዕቘቢ ክኾናኹም፥ እተን ብሙሴ ኣቢለ ዝኣዘዝኩኹም መዕቘቢ ኸተማታት ፍለይወን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ እቲ ብዘይ ሓሳብ ከይፈለጠ፡ ነፍሲ ዝቐተለ ቐታሊ ናብኤን ኪሀድም እሞ፡ ካብ ፈዳይ ደም መዕቆቢ ኪኾኖኹም እተን ብሙሴ ዝበልኩኹም ከተማታት መዕቆቢ ንኣኻትኩም ፍለይወን። |