Joshua 19:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ውርሻ ደቂ ይሁዳ ርስቲ ደቂ ስምኦን ኰነ። ግደ ደቂ ይሁዳ ዓብዪ እዩ ነይሩ እሞ፤ ስለዚ ደቂ ስምኦን ርስቶም ኣብ ርስቶም ነበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከይሁዳ ልጆች ክፍል የስምዖን ልጆች ርስት ሆነ፤ የይሁዳም ልጆች ዕድል ፋንታ ስለ በዛባቸው የስምዖን ልጆች በርስታቸው መካከል ወረሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከይሁዳ ልጆች ክፍል የስምዖን ልጆች ርስት ሆነ፤ የይሁዳም ልጆች እድል ፈንታ ስለ በዛባቸው የስምዖን ልጆች በርስታቸው መካከል ወረሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ልጆች ግዛት በሆነው ክፍል ውስጥ የስምዖን ልጆች ርስት ሆነ፥ የይሁዳም ልጆች ድርሻ ስለ በዛባቸው የስምዖን ልጆች በርስታቸው መካከል ወረሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ዘረ ጋኬዳ ቢታይ ኡንቱንቶ አኩዋ ዳሬዳ ድራዉ፥ አፐ ሻክና ስሞና ዛረቶ እመቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa zeretsaa gakkeedda biittay unttunttoo aakuwaa dareedda diraw, aappe shaakkina Simoona zaretoo imetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda qommoti oykkida xinxxoy keehi aako gidida gishshas Simoona qommotas xinxxo gidi imettides; hessa gishshas Simoona qommoti Yuhuda qommota gishaappe gishetti ekkana dandayda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ቆሞቲ ኦይኪዳ ጺንጾይ ኬሂ ኣኮ ጊዲዳ ጊሻስ ሲሞና ቆሞታስ ጺንጾ ጊዲ ኢሜቲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሲሞና ቆሞቲ ዩሁዳ ቆሞታ ጊሻፔ ጊሼቲ ኤካና ዳንዳይዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ኮቻታ ጋክዳ ቢታይ ዳልጋ ግድዳ ግሾ፥ እያፐ ሻከትድ፥ ስሞና ኮቻታስ እመትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kochata gakida biittay dalga gidida gisho, iyape shaaketidi, Simoona kochatas imetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ነገድ የያዘው ርስት እጅግ ሰፊ ስለ ነበር፣ ከይሁዳ ነገድ ድርሻ ተከፍሎ ለስምዖን ነገድ በርስትነት ተሰጠ። ከዚህ የተነሣም የስምዖን ነገድ በይሁዳ ነገድ ድርሻ ርስት ሊካፈል ቻለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ነገድ ድርሻ በጣም ብዙ ስለ ነበር ለስምዖን ነገድ በይሁዳ ርስት ውስጥ ድርሻ ተሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ይሁዳ ርስቶም የመና ገፊሕ ስለ ዝነበረ፥ ካብቲ ብፅሒቶም ተነክዩ ንነገድ ስምኦን ብርስትነት ተውሃቦም። ብኸምዙይ ደቂ ስምኦን ኣብ ማእኸል ደቂ ይሁዳ ርስቲ ወረሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ርስቲ ደቂ ስምኦን ካብ ግደ ይሁዳ ኾነ፡ ግደ ደቂ ይሁዳ ንኣታቶም እምብዛ ገፊሕዎም ነበረ እሞ፡ ስለዚ ደቂ ስምኦን ኣብ ማእከል ርስቲ እቲኣቶም ተረስተዩ። |