Joshua 19:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ዙርያ እዘን ኸተማታት እዚኣተን ከኣ፡ ክሳዕ በዓል-ቤር፡ ራማት ደቡብ ዝነበራ ዅለን ኸተማታት። እዚ ርስቲ ነገድ ደቂ ስምኦን ከከም ወለዶኦም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስከ ባሌቅ ድረስ በእ​ነ​ዚህ ከተ​ሞች ዙሪያ ያሉ መን​ደ​ሮ​ቻ​ቸው ሁሉ ናቸው። ይህም በባ​ሜት ላይ ወደ ደቡብ ያል​ፋል። የስ​ም​ዖን ልጆች ነገድ ርስት በየ​ወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸው ይህ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እስከ ባዕላትብኤርና እስከ ደቡቡ ራማት ድረስ በእነዚህ ከተሞች ዙሪያ ያሉ መንደሮች ሁሉ። የስምዖን ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስከ ባዕላት-ብኤርና እስከ ደቡቡ ራማት ድረስ በእነዚህ ከተሞች ዙሪያ ያሉ መንደሮች ሁሉ። የስምዖን ልጆች ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው ይህ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔጌባ ዎራን ደእያ ባእላት-ባኤራ ዎይ ራማ ጋካናዉ፥ ሀ ካታማቱዋ ዩሹዋን ደእያ ሞቱዋ ኡባ ላቴድኖ። ስሞና ዛራቱ ባረንቱ ያራን ያራን ላቴዳ ጋዲ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neegeeba woran de'iyaa Baa'ilaati-Ba'eera woy Raama gakkanaw, ha katamatuwaa yuushshuwaan de'iyaa mootsatuwaa ubbaa laatteeddino. Simoona zaratuu barenttu yaran yaran laatteedda gadii hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba7alaate-Ba7eere woykko Negeben diza Aramaateeme gakkanaas diza katamata yuushon diza gutata ubbaa laattida. Simoona qommoti ba zarkken zarkken gishetti ekkida biittati heytantta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባኣላቴ-ባኤሬ ዎይኮ ኔጌቤን ዲዛ ኣራማቴሜ ጋካናስ ዲዛ ካታማታ ዩሾን ዲዛ ጉታታ ኡባ ላቲዳ። ሲሞና ቆሞቲ ባ ዛርኬን ዛርኬን ጊሼቲ ኤኪዳ ቢታቲ ሄይታንታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ስሞና ቢታይ ዱገሀ ባጋን ደእያ ባእላት-ባኤራ ዎይኮ ራማ ካታማታነ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ጉታታ ኡባ ጋኬስ። ስሞና ኮቻይ ባንታ ኮቻን ኮቻን ላትዳ ቢታይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Simoona biittay dugeha baggan de7iya Ba7ilaat-Ba7eera woyko Rama katamatanne enta yuushuwan de7iya gutata ubbaa gakees. Simoona kochay banta kochan kochan laattida biittay haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም እስከ ባዕላትብኤር ወይም ኔጌብ ውስጥ እስካለው እስከ ራማት ድረስ ባሉት ከተሞች ዙሪያ የሚገኙት መንደሮች ሁሉ ከእነዚሁ ጋር ይጠቃለላሉ። እንግዲህ በየጐሣው የተደለደለው የስምዖን ነገድ ርስት ይህ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በደቡብ በኩል እስከምትገኘው እስከ ባዕላትበኤር (ራማ) ድረስ በእነዚህ ከተሞች ዙሪያ ያሉትን ትንንሽ ከተሞችን ሁሉ ያጠቃልል ነበር፤ የስምዖን ነገድ ርስት በየወገኖቻቸው ይዞ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ዙርያ እዘን ከተማታት እዚኣተን ክሳዕ ባዕላትብዔር፥ ወይ እታ ናይ ደቡብ ራማት፥ ዘለዋ ዅለን ዓድታት እውን ምስኣተን እየን። ርስቲ ነገድ ደቂ ስምኦን ከከም ዓሌቶም እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ዙርያ እዘን ከተማታት እዚኤን ክሳዕ በዓላትብኤር፡ ንሳ ኸአ እታ ናይ ደቡብ ራማ፡ ዘለዋ ኹለን ዓድታት። ርስቲ ነገድ ደቂ ስምኦን ከከም ዓሌቶም እዚ እዩ።