Joshua 19:51 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ካህን ኣልኣዛርን እያሱ ወዲ ነዌን ርእስታት ዓሌታት ነገዳት ደቂ እስራኤልን ኣብ ሺሎ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ኣፍ ደገ ማሕደር ብዕጫ ዝረኸብዎ ርስቲ እዚ እዩ። ካብ ጉባኤ ውርሻ። ስለዚ ድማ ነታ ምድሪ ምምቕቓል መወዳእታ ገበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑ አልዓዛር፥ የነዌም ልጅ ኢያሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ነገዶች የአባቶች አለቆች በእግዚአብሔር ፊት በሴሎ በምስክሩ ድንኳን ደጃፍ አጠገብ በዕጣ የተካፈሉት ርስት ይህ ነው። ምድሪቱንም መካፈል ፈጸሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑ አልዓዛር፥ የነዌም ልጅ ኢያሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ነገዶች የአባቶች አለቆች በእግዚአብሔር ፊት በሴሎ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አጠገብ በዕጣ የተካፈሉት ርስት ይህ ነው። ምድሪቱንም መካፈል ጨረሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑ አልዓዛር፥ የነዌም ልጅ ኢያሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ነገዶች የአባቶች አለቆች በጌታ ፊት በሴሎ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አጠገብ በዕጣ ያከፋፈሉት ርስት ይህ ነው። ምድሪቱንም አከፋፍለው ጨረሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄስያ ኤልኣዛረ፥ ነዌ ናአይ ኢያሱነ እስራኤልያ አሳ ዛረቶ ያራቱ ካፓቱ መና ጎዳ ስንን ሴሎን፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ፐንግያን ሳማ የጊደ፥ ግሼዳ ላታ ጋዲ ሀዋ። ኡንቱንቱ ጋድያ ያት ሻክ ፖሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesiyaa El"aazare, Neewe na'ay Iyyaasunne Israa'eeliyaa asaa zaretoo yaratuu kaappatuu Med'ina Godaa sintsan Seelon, Med'ina Godaa Dunkkaaniyaa penggiyaan saamaa yeggiide, gisheedda laata gadii hawaa. Unttunttu gadiyaa yaati shaakki poleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeese El7ezeerey, Nawe naa Iyaasoynne Isra7eele qommota korapinneti Seelon Gaytoteththa Dunkaaneza pengen GODAA sinththan saama yeggidi gishida xinxxo biittay hayssa. Istti biittaa gishereththi giigida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴ ኤልኤዜሬይ፥ ናዌ ና ኢያሶይኔ ኢስራኤሌ ቆሞታ ኮራፒኔቲ ሴሎን ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ፔንጌን ጎዳ ሲንን ሳማ ዬጊዲ ጊሺዳ ጺንጾ ቢታይ ሃይሳ። ኢስቲ ቢታ ጊሼሬ ጊጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ አላዛር፥ ናወ ናኣ እያሱይነ እስራኤለ ሶ አሳ ሀላቃት ሴሎን፥ ጎዳ ስንን ፆሳ ዱንካንያ ፐንገን ሳማ የግድ፥ ሻክዳ ላታ ቢታይ ሀይሳ። ኤንቲ ቢታ ያት ሻክድ ኦንግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Alaazari, Nawe na7aa Iyyasuynne Isra7eele soo asaa halaqati Seelon, Godaa sinthan Xoossaa dunkaaniya pengen saama yeggidi, shaakida laata biittay haysa. Enti biitta shaakidi ongidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንግዲህ ካህኑ አልዓዛር፣ የነዌ ልጅ ኢያሱና የእስራኤል ነገድ የየጐሣ መሪዎች ሴሎ ላይ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ፣ በእግዚአብሔር ፊት ዕጣ ያደላደሉት ርስት ይህ ነው፤ የምድሪቱንም አከፋፈል በዚህ ሁኔታ ፈጸሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ አልዓዛር፥ የነዌ ልጅ ኢያሱና የእስራኤል ሕዝብ የነገድ አለቆች በሴሎ በመገናኛው ድንኳን ደጃፍ በእግዚአብሔር ፊት ለእስራኤል ሕዝብ በዕጣ ያከፋፈሉት ርስት ይህ ነው። በዚህም ዐይነት ምድሪቱን አከፋፍለው ጨረሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካህን ኣልኣዛርን ኢያሱ ወዲ ነዌን ሹመኛታት ነገዳት ደቂ እስራኤልን ኣብ ሴሎ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ጥቓ ኣፍ ደገ እቲ መራኸቢ ድንኳን ኮይኖም፥ ብዕፃ ዝተማቐልዎ ርስትታት እዙይ እዩ። ምምቓል እታ ምድሪ ኸዓ ብኸምዙይ ተፈፀመ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ኣልኣዛርን እያሱ ወዲ ነዊውን ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታት ነገዳት ደቂ እስራኤልን ኣብ ሺሎ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ደገ ድንኳን ምርኻብ ኮይኖም፡ ብዕጭ ዝመቐልዎ ርስትታት እዚ እዩ። ምምቃል እታ ምድሪ ኸአ ወድኡ። |