Joshua 19:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደሓር ከኣ እቲ ገማግም ባሕሪ ናብ ምዕራብ ናብ ኣሽኖት-ታቦር ይጥወ፡ ካብኡ ድማ ናብ ሑቆቅ ይወጽእ፡ ብሸነኽ ደቡብ ድማ ናብ ዛቡሎን ይጐዪ፡ ብሸነኽ ምዕራብ ድማ ናብ ኣሸር፡ ብሸነኽ ምዕራብ ድማ ናብ ይሁዳ፡ ኣብ ዮርዳኖስ፡ ናብ ምብራቕ ጸሓይ ይዝርጋሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድን​በ​ሩም ወደ ምዕ​ራብ ወደ አዝ​ኖ​ት​ታ​ቦር ይዞ​ራል፤ ከዚ​ያም ወደ ያቃና ይወ​ጣል፤ ከዚ​ያም በደ​ቡብ በኩል ወደ ዛብ​ሎን፤ በም​ዕ​ራብ በኩል ወደ አሴር፥ በዮ​ር​ዳ​ኖ​ስም በፀ​ሐይ መውጫ ወደ ይሁዳ ይደ​ር​ሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድንበሩም ወደ ምዕራብ ወደ አዝኖትታቦር ዞረ፥ ከዚያም ወደ ሑቆቅ ወጣ፤ ከዚያም በደቡብ በኩል ወደ ዛብሎን፥ በምዕራብ በኩል ወደ አሴር፥ በዮርዳኖስም በፀሐይ መውጫ ወደ ይሁዳ ደረሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድንበሩም ወደ ምዕራብ ወደ አዝኖት-ታቦር ዞረ፥ ከዚያም ወደ ሑቆቅ ወጣ፤ ከዚያም በደቡብ በኩል ወደ ዛብሎን፥ በምዕራብ በኩል ወደ አሴር፥ በዮርዳኖስም በፀሐይ መውጫ ወደ ይሁዳ ደረሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ቃይ ዛዋይ አዋይ ዉልያ ባጋ አዝኖት-ታቦራኮ ምርቀቴ፤ ሄዋፐ ቃይ ሁቆቃ ስሚደ፥ ገድሳ ባጋና ዛብሎና ቢታንነ አዋይ ዉልያ ባጋና አሴራ ጋድያን ዛዋቲደ፥ አዋይ ዶልያ ባጋና ዮርዳኖሳ ሻፋ ጋኬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe k'ay zaway away wulliyaa bagga Azinooti-Taaboorakko mirk'k'ettee; hewaappe k'ay Huk'ook'a simmiide, gedissa baggana Zaabiloona biittaaninne away wulliyaa baggana Aaseera gadiyaan zawatiide, away doliyaa baggana Yorddaanoosa Shaafaa gakkee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zawazikka arshey wulliza baggara Azinoote-Taaboorekko mirqqettees; hessafe qasse Huqooqe simmidi dugeha baggara Zaabiloone biittaninne arshey geliza baggara Aaseere biittan zawatidi arshey keziza baggara Yordaanoose shaafan gelees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዛዋዚካ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ኣዚኖቴ-ታቦሬኮ ሚርቄቴስ፤ ሄሳፌ ቃሴ ሁቆቄ ሲሚዲ ዱጌሃ ባጋራ ዛቢሎኔ ቢታኒኔ ኣርሼይ ጌሊዛ ባጋራ ኣሴሬ ቢታን ዛዋቲዲ ኣርሼይ ኬዚዛ ባጋራ ዮርዳኖሴ ሻፋን ጌሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ሄ ዛዋይ ዉሎሀ ባጋራ አዝኖት-ታቦራኮ ምርቀትድ፥ ሁቆቃን ኤቄስ። ሄ ዛዋይ ዱገሀ ባጋን ዛብሎና፥ ዉሎሀ ባጋን አሴራ፥ ዶሎሀ ባጋን ዮርዳኖሰ ሻፋ ካንድ ይሁዳን ጋኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi he zaway wuloha baggara Aznoot-Taboorako mirqetidi, Huqooqan eqees. He zaway dugeha baggan Zabloona, wuloha baggan Aseera, doloha baggan Yordaanose shaafa kanthidi Yihudan gakees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ድንበሩ በአዝኖት ታቦር ያልፍና ወደ ምዕራብ በመታጠፍ ሑቆቅ ላይ ይቆማል፤ ይኸው ድንበር በደቡብ ዛብሎንን፣ በምዕራብ አሴርን፣ በምሥራቅ ዮርዳኖስን ይነካል ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ድንበሩ በምዕራብ በኩል ወደ አዝኖትታቦር ይታጠፋል፤ ከዚያም ወደ ሁቆቅ ይሄዳል፤ በደቡብ በኩል ዛብሎን፥ በምዕራብ በኩል አሴርን፥ በስተምሥራቅ ዮርዳኖስ የሚያዋስነው ይሁዳን ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንምዕራብ ኣቢሉ ኸዓ፥ ናብ ኣዝኖትታቦር ይበፅሕ፤ ካብኡ ኸዓ ናብ ሑቆቅ ይወፅእ እሞ፥ ብደቡብ ናብ ዛብሎን፥ ብምዕራብውን ናብ ኣሴር፥ ብምብራቕ ድማ ብዮርዳኖስ ናብ ይሁዳ ይበፅሕ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዶብ ድማ ንሞራብ ኣቢሉ፡ ናብ ኣዝኖትታቦር ይምለስ፡ ካብኡ ኸአ ናብ ሑቆት ይወጽእ እሞ ብደቡብ ናብ ዛብሎን ብምዕራብውን ናብ ኣሴር፡ ብምብራቕ ጸሓይ ድማ ናብ ይሁዳ ዮርዳኖስ ይበጽሕ።