Joshua 19:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደሓር ከኣ እቲ ገማግም ባሕሪ ናብ ራማን ናብታ ሓያል ከተማ ጢሮስን ይምለስ። መስመር ገማግም ባሕሪ ድማ ናብ ሆሳ ይጥወ፤ መውጽኢታቱ ድማ ካብ ገማግም ባሕሪ ክሳብ ኣግሲብ ብባሕሪ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንበሩም ወደ ራማ፥ ወደ መስፋጥ ምንጭ ወደ ጢሮስ ይዞራል፤ ድንበሩም ወደ ኢያሴፍ ይዞራል፤ መውጫውም በሌብና በኮዛብ በኩል ወደ ባሕሩ ነበረ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንበሩም ወደ ራማ፥ ወደ ተመሸገውም ከተማ ወደ ጢሮስ ዞረ፤ ድንበሩም ወደ ሖሳ ዞረ፤ መውጫውም በአክዚብ በኩል ወደ ባሕሩ ነበረ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩም ወደ ራማ፥ ወደ ተመሸገውም ከተማ ወደ ጢሮስ ዞረ፤ ድንበሩም ወደ ሖሳ ዞረ፤ መጨረሻውም በአክዚብ በኩል ወደ ባሕሩ ነበረ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ቃይ ጋድያ ዛዋይ ራማ ስሚደ፥ ግምበቴዳ ጺሮሳ ካታማ ጋኬ። ሄዋፐ ቃይ ሆሳኮ ምርቀቲደ፥ ሜድትራነ አባን ዛዋቴ። ቃይ ማሀላባ፥ አክዚባ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe k'ay gadiyaa zaway Raama simmiide, gimbbetteedda S'iiroosa katamaa gakkee. Hewaappe k'ay Hoosakko mirk'k'ettiide, Meeditiraane Abban zawatee. K'ay Mahalaaba, Akiziiba, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zaway Eraama simmidaappe gimbettida Xiroose katamaakko mirqqetti gede Hoosa simmidi Akiziibe baggaranne Mahileebe gede Mediteraane abbaan gakki gelees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዛዋይ ኤራማ ሲሚዳፔ ጊምቤቲዳ ጺሮሴ ካታማኮ ሚርቄቲ ጌዴ ሆሳ ሲሚዲ ኣኪዚቤ ባጋራኔ ማሂሌቤ ጌዴ ሜዲቴራኔ ኣባን ጋኪ ጌሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዛዋይ ራማ ዩይድ፥ ግምበን ድረትዳ ፅሮሳ ካታማ ጋክድ፥ ሆሳኮ ምርቀትድ፥ መደትራነ አባን ዛዋቴስ። ቃስ ማሀላባ፥ አክዚባ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He zaway Rama yuuyidi, gimben diretida Xiroosa katamaa gakidi, Hoosako mirqetidi, Medetiraane abban zawatees. Qassi Mahalaba, Akziiba, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድንበሩ ወደ ራማ ከዞረ በኋላ ወደ ተመሸገው ወደ ጢሮስ ከተማ ታጥፎ ወደ ሖሳ ይመለስና በአክዚብ በኩል ሜድትራኒያን ባሕር ደርሶ ይቆማል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድንበሩ እስከ ተመሸገችው እስከ ጢሮስ ከተማ ይደርስና ወደ ራማ ይታጠፋል፤ ከዚያም መመለሻው የሜድትራኒያን ባሕር ሆኖ ወደ ሖሳ ይታጠፋል፤ እርሱም ማሐላብ፥ አክዚብ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወሰን ድማ ብራማ ኣቢሉ ኽሳዕ እታ ዝተዓረደት ከተማ ጢሮስ ይበፅሕ፤ ከምኡውን ወሰኑ ናብ ሖሳ ይምለስ እሞ ናብ ባሕሪ ምድሪ ኣክዚብ ይሓልፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዶብ ድማ ብራማ ኣቢሉ ኽሳዕ እታ እተዐርደት ከተማ ጢሮስ ይምለስ፡ እቲ ዶብ ከአ ናብ ሓሳ ይምለስ እሞ ናብ ባሕሪ ምድሪ ኣክዚብ ይወጽእ። |