Joshua 19:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ምብራቕ ጸሓይ ገጹ ናብ ቤት-ዳጎን ገጹ ተጠውዩ፡ ኣብ ዛብሎንን ናብ ስንጭሮ ይፍታሄልን፡ ብሰሜን ቤት-ቴሜቅን ነይኤልን በጽሐ፡ ብጸጋም ድማ ናብ ካቡል ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ፀሐይ መውጫ ወደ ቤቴጌነት ይዞራል፤ በመስዕም በኩል ከዛብሎንና ከጋይ ከይፍታሕኤል ይያያዛል ወደ ሳፍቱ ቤታሜሕና ወደ ኢንሂል ይደርሳል፤ ወደ ኮባ ማሾሜልም ያልፋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ፀሐይም መውጫ ወደ ቤትዳጎን ዞረ፥ ወደ ዛብሎንም ወደ ይፍታሕኤል ሸለቆ፥ በሰሜን በኩል ወደ ቤትዔሜቅና ወደ ንዒኤልም ደረሰ፤ በስተ ግራ በኩልም ወደ ካቡል ወጣ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ፀሐይም መውጫ ወደ ቤትዳጎን ዞረ፥ ወደ ዛብሎንም ወደ ይፍታሕኤል ሸለቆ፥ በሰሜን በኩል ወደ ቤት-ዔሜቅና ወደ ንዒኤልም ደረሰ፤ ከዚያም ወደ ሰሜን ወደ ካቡል ወጣ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ አዋይ ዶልያ ባጋ ስም ቤት-ዳጎናኮ ምርቀቲደ፥ ዛብሎና ጋድያነ ይፍታህኤላ ዛንጋራ ቦች ቢደ፥ ቤት-ኤሜቃነ ናእኤላ ጋኬ። ቃይ ሁጲሳ ባጋና ካቡላ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay away doliyaa bagga simmi Beeti-Daagoonakko mirk'k'ettiide, Zaabiloona gadiyanne Yifittaahi'eela Zanggaaraa bochchi biide, Beeti-Emeek'anne Na'i'eela gakkee. K'ay huup'issa baggana Kaabula gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse arshe kessaso bagga simmi Beeti-Daagonekko mirqqettidi, Zaabiloone biittaanne Yiftaahi7eele shoobbara kanththi biidi Kaabule hadirsa bolla yeggidi pudeha baggara Beeti-Emeeqenne Na7i7eele bees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኣርሼ ኬሳሶ ባጋ ሲሚ ቤቲ-ዳጎኔኮ ሚርቄቲዲ፥ ዛቢሎኔ ቢታኔ ዪፍታሂኤሌ ሾባራ ካን ቢዲ ካቡሌ ሃዲርሳ ቦላ ዬጊዲ ፑዴሃ ባጋራ ቤቲ-ኤሜቄኔ ናኢኤሌ ቤስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ዶሎሀ ባጋራ ቤት-ዳጎናኮ ምርቀትድ፥ ዛብሎናነ ይፍታህኤላ ዛንጋራ ቦችሸ ብድ፥ ፑደሀ ባጋራ ቤት-ኤመቃነ ንኤላ ጋኬስ። ቃስ ፑደሀ ባጋራ ካቡላ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi doloha baggara Beet-Daagonako mirqetidi, Zabloonanne Yiftahi7eela zangaara bochishe bidi, pudeha baggara Beet-Emeqanne Ni7eela gakees. Qassi pudeha baggara Kaabula, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በምሥራቅ በኩል ወደ ቤትዳጎን ይመለስና ዛብሎንንና የይፍታሕኤልን ሸለቆ ይዞ፣ ካቡልን በስተ ግራ በመተው በሰሜን በኩል ወደ ቤትዔሜቅና ወደ ንዒኤል ይቃናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ምሥራቅም ይታጠፍና ድንበሩ ወደ ቤትዔሜቅና ወደ ነዒኤል በሚወስደው መንገድ ከዛብሎንና ከይፍታሕኤል ሸለቆ እየተዋሰነ ወደ ቤትዳጎን ይዘልቃል። በሰሜንም ወደ ካቡል፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምብራቕ ፀሓይ ኣቢሉ ናብ ቤትዳጎን ይምለስ፤ ናብ ዛብሎንን ናብ ለሰ ይፍታሕኤል ኣብ ሰሜን ቤትዔሜቅን ንዒኤልን በፂሑ፥ ብፀጋም ናብ ካቡል ይድይብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንምብራቕ ጸሓይ ኣቢሉ ናብ ቤት ዳጎን ይምለስ፡ ናብ ዛብሎንን ናብ ለሰ ይፍታሕኤል ኣብ ሰሜን ቤትዔመቅን ነዒኤልን በጺሑ፡ ብጸጋም ካቡል ይወጽእ። |