Joshua 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ገማግም ባሕሪ ድማ ክሳዕ ታቦርን ሰሓሲማን ቤት-ሸሜሽን ይዝርጋሕ። መውጽኢ ግዝኣቶም ድማ ኣብ ዮርዳኖስ ነበረ፡ ዓሰርተው ሽዱሽተ ከተማታት ምስ ዓድታተን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንበራቸውም ወደ ታቦርና ወደ ሰሌም፥ በምዕራብ በኩል ወደ ቤተሳሚስ ይደርሳል፤ የድንበራቸው መውጫም ዮርዳኖስ ነበረ፤ ዐሥራ ስድስት ከተሞችና መንደሮቻቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንበሩም ወደ ታቦርና ወደ ሻሕጹማ፥ ወደ ቤትሳሚስ ደረሰ፥ የድንበራቸውም መውጫ ዮርዳኖስ ነበረ፤ አሥራ ስድስት ከተሞችና መንደሮቻቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበሩም ወደ ታቦርና ወደ ሻሕጹማ፥ ወደ ቤት-ሳሚስ ደረሰ፥ የድንበራቸውም መጨረሻ ዮርዳኖስ ነበረ፤ ዐሥራ ስድስት ከተሞችና መንደሮቻቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋድያ ዛዋይ ታቦራ፥ ሻሀጹማነ ቤት-ሸመሻ ቦቺደ ቢደ፥ ዮርዳኖሳ ሻፋን ዛዋቴ። ኡንቱንቱ ኡባና ታማነ ኡሱፑና፤ ኡንቱንቱ ዩሹዋን ደእያ ሞቱካ ኡንቱንቱን ጉጀቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gadiyaa zaway Taaboora, Shahas'uumanne Beeti-Shemesha bochchiide biide, Yorddaanoosa Shaafaan zawatee. Unttunttu ubbaanna tammanne usuppuna; unttunttu yuushshuwaan de'iyaa mootsatuukka unttunttun gujjettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He biittata zaway Taaboore, Shahaxuumenne Beeti-Shemishe bochchi biidi, Yordaanoose shaafan gelees. Istti ubbay tammanne usuppun katamata; istta yuushon diza gutatikka isttan gujetteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታታ ዛዋይ ታቦሬ፥ ሻሃጹሜኔ ቤቲ-ሼሚሼ ቦቺ ቢዲ፥ ዮርዳኖሴ ሻፋን ጌሌስ። ኢስቲ ኡባይ ታማኔ ኡሱፑን ካታማታ፤ ኢስታ ዩሾን ዲዛ ጉታቲካ ኢስታን ጉጄቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታ ዛዋይ ታቦረ፥ ሻሀፁማነ ቤት-ሳሜሳ ቦችሸ ብድ፥ ዮርዳኖሰ ሻፋን ዛዋቴስ። ኤንቲ ኩመ ታማነ ኡሱፑን ካታማ፤ ኤንታ ዩሹዋን ደእያ ጉታት ኤንታ ቦላ ጉዠቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biitta zaway Taabore, Shahaxumanne Beet-Sameesa bochishe bidi, Yordaanose shaafan zawatees. Enti kumethi tammanne usupun katama; enta yuushuwan de7iya gutati enta bolla guzhetoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድንበራቸውም ታቦርና፣ ሻሕጹማን፣ ቤትሳሚስን ይነካና በዮርዳኖስ ላይ ያቆማል። እነዚህ ከነ መንደሮቻቸው ዐሥራ ስድስት ከተሞች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድንበሩም መመለሻው የዮርዳኖስ ወንዝ ሆኖ፥ ከታቦር፥ ከሻሐጹማና ከቤትሼሜሽ ጋር ይዋሰናል፤ እርሱም ዐሥራ ስድስት ከተሞችንና በዙሪያቸው ያሉትን ታናናሽ ከተሞች ሁሉ ያጠቃልላል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወሰን ከዓ ናብ ታቦርን ሻሓፁማን ቤትሳሜስን ይበፅሕ። ቀፂሉ ናብ ዮርዳኖስ ይወፅእ፤ ኵለን ድማ ዓሰርተ ሽዱሽተ ኸተማታትን ቍሸታትን እየን፤ ኣብ ዙርያአን ዘለዋ ቑሸታት ድማ ይውስኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዶብ ከአ ናብ ታቦርን ሻሃጺማን ቤትሽመሽን ይበጽሕ። እቲ ዶቦም ድማ ናብ ዮርዳኖስ ይወጽእ፡ ዓሰርተው ሹዱሽተ ምስ ዓድታተን። |