Joshua 19:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዶባቶም ድማ ናብ ባሕርን ማራላን ደይቡ፡ ናብ ዳባሴትን ናብቲ ኣብ ቅድሚ ዮቅነዓም ዚርከብ ርባን ይኸይድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንበራቸውም በምዕራብ በኩል ወደ ማራጌላ ይወጣል፤ እስከ ቤተ ራባም ይደርሳል፤ በኢያቃንም ፊት ለፊት ወዳለው ሸለቆም ይደርሳል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድንበራቸውም በምዕራብ በኩል ወደ መርዓላ ወጣ፥ እስከ ደባሼትም ደረሰ፤ በዮቅንዓም ፊት ለፊት ወዳለው ወንዝ ደረሰ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድንበራቸውም በምዕራብ በኩል ወደ መርዓላ ወጣ፥ እስከ ደባሼትም ደረሰ፤ በዮቅንዓም ፊት ለፊት ወዳለው ወንዝ ደረሰ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ቃይ አዋይ ዉልያ ባጋ ቢደ ማርእላ አ፥ ቢደ ዳባሼታ ቦቺደ ቢደ፥ ዮቅናኣማፐ አዋይ ዶልያ ባጋን ደእያ ሻፋ ጋኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe k'ay away wulliyaa bagga biide Mar"ila aad'd'i, biide Dabasheeta bochchiide biide, Yok'ina'aamappe away doliyaa baggan de'iyaa shaafaa gakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse hessafe biidi arshey wullizasora Maraala baggara kanththi bees; Dabasheete matara Yoqina7aame achchan diza shaafaan bi gelees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ሄሳፌ ቢዲ ኣርሼይ ዉሊዛሶራ ማራላ ባጋራ ካን ቤስ፤ ዳባሼቴ ማታራ ዮቂናኣሜ ኣቻን ዲዛ ሻፋን ቢ ጌሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያፐ ደንድድ ዛዋይ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ማርአላ ካንድ፥ ዳባሼታ ቦችሸ፥ ዮቅናማ ማታን ደእያ ሃ ጋኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaape dendidi zaway wuloha baggan de7iya Mar7ala kanthidi, Dabasheeta bochishe, Yoqinaama matan de7iya haatha gakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ምዕራብም በመሄድ በመርዓላ በኩል ያልፋል፤ ደባሼትን ተጠግቶም በዮቅንዓም አጠገብ እስካለው ወንዝ ድረስ ይዘልቃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድንበሩም ከዚያ በመነሣት ከዳባሼትና በዮቅነዓም ምዕራብ ከሚገኘው ወንዝ እየተዋሰነ በምሥራቅ በኩል እስከ ማርዕላ ይደርሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብወገን ምዕራብ ናብ መርዓላ ኣቢሉ ይድይብ እሞ ናብ ደባሼት ኣቢሉ ናብቲ ኣብ መንፅር ዮቅንዓም ዘሎ ሩባ ይበፅሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዶቦም ድማ ንምዕራብ ናብ ማርዓላ ኣቢሉ ይድይብ እሞ ናብ ዳበሸት ኣቢሉ ናብቲ ኣብ መንጽር ዩቅነዓም ዘሎ ርባ ይበጽሕ። |