Joshua 18:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ሰብኡት ድማ ከይዶም ኣብታ ምድሪ ተዘዋወሩ፡ በብኸተማታት ድማ ኣብ መጽሓፍ ሸውዓተ ኽፋል ገሊጾም፡ ናብ እያሱ ድማ ናብቲ ኣብ ሺሎ ዝነበረ ሰራዊት ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰዎቹም ሄደው ምድሩን ዞሩ፥ አዩትም፤ እንደ ከተሞችም በሰባት ክፍል ከፈሉት፤ በመጽሐፍም ጻፉት፤ ወደ ኢያሱም አመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰዎቹም ሄደው ምድሩን ዞሩ፥ እንደ ከተሞችም በሰባት ክፍል ከፈሉት፥ በመጽሐፍም ጻፉት፤ ኢያሱም ወደ ሰፈረበት ወደ ሴሎ ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎቹም ሄደው ምድሩን ዞሩ፥ በከተሞቹም ልክ በሰባት ክፍል ከፈሉት፥ በመጽሐፍም ጻፉት፤ ኢያሱም ወደ ሰፈረበት ወደ ሴሎ ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳቱ ቢደ፥ ቢታ ኡባ ዩዬድኖ። ካታማቱዋ ኡባ ጻፊደ፥ ጋድያ ዋቲደ ላፑኑዋ ከስ ሻካነንቶ ኤርሴድኖ። ያቲደ ኢያሱ ዱንካኔዳ ሳኣ ሴሎ ስሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asatuu biide, biittaa ubbaa yuuyyeeddino. Katamatuwaa ubbaa s'aafiide, gadiyaa wootiide laappunuwaa kessi shaakkanentto erisseeddino. Yaatiide Iyyaasu dunkkaaneedda sa'aa Seelo simmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas asay biittaa yuuyi xeellides; katamatara issife laappun kessi shaakkidi xaaththa waraqatan xaafida; hessafe gede Iyaasokko Seelo simmi bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣሳይ ቢታ ዩዪ ጼሊዴስ፤ ካታማታራ ኢሲፌ ላፑን ኬሲ ሻኪዲ ጻ ዋራቃታን ጻፊዳ፤ ሄሳፌ ጌዴ ኢያሶኮ ሴሎ ሲሚ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳት ብድ፥ ቢታ ኡባ ዩይዶሶና። ካታማታ ኡባ ፃፍድ፥ ቢታ ዋት ላፑን በሳን ሻካነኮ ቆንጭስዶሶና። ያት ስሚድ፥ እያሱይ ዱንካንዳ ጉታ፥ ሴሎ ስምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asati bidi, biitta ubbaa yuuyidosona. Katamata ubbaa xaafidi, biitta waati laapun bessan shaakaneko qoncisidosona. Yaati simmidi, Iyyasuy dunkaanida gutaa, Seelo simmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም ሰዎቹ ሄደው ምድሪቱን ተዘዋውረው አዩ፤ ከነ ከተሞቿም ሰባት ቦታ ከፍለው በጥቅልል ብራና ላይ በዝርዝር ጻፉ፤ ከዚያም በሴሎ ሰፈር ወዳለው ወደ ኢያሱ ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎቹም በአገሪቱ በመላ ተዘዋወሩ፤ ከተሞቹንም ሁሉ መዝግበው ምድሪቱ ለሰባት ነገድ እንዴት እንደምትከፈል በጽሑፍ ገለጡ፤ ከዚህም በኋላ ኢያሱ ወዳለበት ወደ ሴሎ ተመልሰው መጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰባት ከዓ ኸይዶም ነታ ሃገር ዞርዋ፤ በብኸተማ ድማ ኣብ ሸውዓተ ኽፍሊ መቒሎም፥ ኣብ መፅሓፍ ፀሓፍዋ፤ ናብ ሴሎ ናብቲ ኢያሱ ዝሰፈሮ ድማ ተመለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሰባት ከአ ኸይዶም በታ ሃገር ሓለፉ፡ ከምተን ከተማታት ድማ ኣብ ሾብዓተ ኽፍሊ መቒሎም፡ ኣብ መጽሓፍ ጸሐዋ፡ ናብቲ ሰፈር ኣብ ሺሎ ኸአ ናብ እያሱ መጹ። |