Joshua 18:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሰብኡት ድማ ተንሲኦም ከዱ። እያሱ ድማ ነቶም ዝኸዱ ነታ ምድሪ ክገልጽዋ ኣዘዞም ከምዚ ድማ በታ ሃገር ሓሊፍኩም ግለጽዋ ናባይ ድማ ተመለሱለይ ኣብዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ሺሎ ዕጫ ክድርብየልኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰዎ​ችም ተነ​ሥ​ተው ሄዱ፤ ኢያ​ሱም ምድ​ሩን ሊጽፉ የሄ​ዱ​ትን፥ “ሂዱ፤ ምድ​ሩ​ንም ዞራ​ችሁ ጻፉት፤ ወደ እኔም ተመ​ለሱ፤ በዚ​ህም በሴሎ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ዕጣ አጣ​ጥ​ላ​ች​ኋ​ለሁ” ብሎ አዘ​ዛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰዎችም ተነሥተው ሄዱ፤ ኢያሱም ምድሩን ሊጽፉ የሄዱትን። ሂዱ፥ ምድሩንም ዞራችሁ ጻፉት፥ ወደ እኔም ተመለሱ፤ በዚህም በሴሎ በእግዚአብሔር ፊት ዕጣ አጣጥላችኋለሁ ብሎ አዘዛቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዎቹም ተነሥተው ሄዱ፤ ኢያሱም ምድሩን ተመልክተው ሊጽፉ የሄዱትን እንዲህ ብሎ አዘዛቸው፦ “ሂዱ፥ ምድሩንም ዞራችሁ እዩና ጻፉት፥ ወደ እኔም ተመለሱ፤ በዚህም በሴሎ በጌታ ፊት ዕጣ እጥልላችኋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳቱ ጋድያ ሀኖታ ጻፋናዉ ባናፐ ካሰቲደ፥ ኢያሱ ኡንቱንታ፥ “ቢተ፤ ዩይ በኤዳዋ ጻፍተ። ያቲደ ታኮ ስም ዪተ። ሀዋን ሴሎን መና ጎዳ ስንን ታን ህንተንቶ ሳማ የጋና” ያጊደ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asatuu gadiyaa hanotaa s'aafanaw baanaappe kasetiide, Iyyaasu unttuntta, «Biite; yuuyyi be'eeddawaa s'aafite. Yaatiide taakko simmi yiite. Hawaan Seelon Med'ina Godaa sintsan taani hinttenttoo saamaa yeggana» yaagiide azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay biittaa hanota pilggi xeellanaassinne xaafanaas buus doommishin Iyaasoy, «Biidi biittay hanota pilggi xeellidi paatti xaafidaappe guye haa taakko simmi yiite. Hayssan Seelon GODAA sinththan ta inttes saama yeggana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ቢታ ሃኖታ ፒልጊ ጼላናሲኔ ጻፋናስ ቡስ ዶሚሺን ኢያሶይ፥ «ቢዲ ቢታይ ሃኖታ ፒልጊ ጼሊዲ ፓቲ ጻፊዳፔ ጉዬ ሃ ታኮ ሲሚ ዪቴ። ሃይሳን ሴሎን ጎዳ ሲንን ታ ኢንቴስ ሳማ ዬጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ አሳት ቢታ ፆሞስድ፥ ፃፋናዉ ባናፐ ስን፥ እያሱይ፥ “ብድ ቢታ ዩይድ ፆሞስድ ፃፍተ፤ ስሚድ ታኮ ዪተ። ታኒ ሀይሳን፥ ሴሎን፥ ጎዳ ስንን ህንተዉ ሳማ የጋና” ያግድ ኪትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He asati biitta xomoosidi, xaafanaw baanape sinthe, Iyyasuy, “Bidi biitta yuuyidi xomoosidi xaafite; simmidi taako yiite. Taani haysan, Seelon, Godaa sinthan hintew saama yeggana” yaagidi kiittis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎቹ የምድሪቱን ሁኔታ ለማጥናትና ለመመዝገብ ጕዞ ሲጀምሩ ኢያሱ፣ “ሄዳችሁ የምድሪቱን ሁኔታ አጥኑና በዝርዝር ከጻፋችሁ በኋላ ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም እዚሁ ሴሎ በእግዚአብሔር ፊት ዕጣ እጥልላችኋለሁ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎቹም የምድሪቱን ሁኔታ ለማጥናት ከመሄዳቸው በፊት ኢያሱ፥ “ወደ ምድሪቱ ሁሉ ሂዱ፤ አቀማመጥዋንም አጥንታችሁ መዝግቡ፤ ወደ እኔም ተመልሳችሁ ኑ፤ እኔም በዚህ በሴሎ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ዕጣ እጥልላችኋለሁ” የሚል መመሪያ ሰጣቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ሰባት ድማ ተሲኦም ከዱ። ኢያሱ ኸዓ ነቶም ነታ ምድሪ ኽመቕልዋ ዝኸዱ፥ “ኺዱ ነታ ምድሪ እናዞርኩም ፀሓፍዋ፤ ናባይ ድማ ተመለሱ፤ ኣነ ኸዓ ኣብዙይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ሴሎ ዕፃ ኸውድቐልኩም እየ” ኢሉ ኣዘዞም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ሰባት ድማ ተንሲኦም ከዱ፡ እያሱ ኸአ ነቶም ነታ ምድሪ ኽጽሕፍዋ ዝኸዱ፡ ኬድኩም ነታ ምድሪ እናዞርኩም ጽሓፍዋ፡ ናባይ ድማ ተመለሱ፡ ኣነ ኸአ ኣብዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ሺሎ ዕጭ ከውድቐልኩም እየ፡ ኢሉ አዘዞም።