Joshua 18:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነታ ምድሪ ብሸውዓተ ኽፋል ግለጽዋ፣ ኣብዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዕጫ ምእንቲ ኽድርብየልኩም ድማ ነቲ መግለጺ ኣብዚ ኣምጽኡለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም ምድሪቱን በሰባት ክፍል ክፈሏት፤ ወደ እኔም ወዲህ አምጡልኝ፤ በአምላካችንም በእግዚአብሔር ፊት በዚህ ዕጣ አጣጥላችኋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተም ምድሩን በሰባት ክፍል ጻፉት፥ የጻፋችሁትንም ወዲህ አምጡልኝ፤ በአምላካችንም በእግዚአብሔር ፊት በዚህ ዕጣ አጣጥላችኋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተም ምድሩን በሰባት ክፍል ጻፉት፥ የጻፋችሁትንም ወደዚህ አምጡልኝ፤ በአምላካችንም በጌታ ፊት በዚህ ዕጣ እጥልላችኋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ላፑኑዋ ከስ ሻከቴዳ ጋድያ ሀኖታ ጻፌዳዋፐ ጉይያን፥ ታኮ አኪደ ዪና ታን መና ጎዳ ኑ ጾሳ ስንን ህንተንቶ ሳማ የጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha laappunuwaa kesi shaaketteedda gadiyaa hanotaa s'aafeeddawaappe guyyiyaan, taakko akkiide yiina taani Med'ina Godaa nu S'oossaa sintsan hinttenttoo saamaa yeggana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha laappun kezi shaakettida biittaa hanota xaafidaappe guye taakko ekki yiikko tani GODAA nu Xoossaa sinththan inttes saama yeggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ላፑን ኬዚ ሻኬቲዳ ቢታ ሃኖታ ጻፊዳፔ ጉዬ ታኮ ኤኪ ዪኮ ታኒ ጎዳ ኑ ጾሳ ሲንን ኢንቴስ ሳማ ዬጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ላፑን በሳን ሻከታና ቢታ ቆንጭስ ፃፍድ ኤክ ዪተ። ጎዳ፥ ኑ ፆሳ ስንን ኤንታዉ ሳማ የጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha laapun bessan shaaketana biitta qoncisi xaafidi ekidi yiite. Godaa, nu Xoossaa sinthan entaw saama yeggana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰባቱን የመሬት ክፍፍል ዝርዝር መግለጫ ጽፋችሁ ወደ እኔ ታመጡና በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት ዕጣ እጥልላችኋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእነዚህን ሰባት ክፍያዎች የሚገልጠውንም ማስረጃ በጽሑፍ አድርጋችሁ አምጡልኝ፤ አምላካችንን እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ዕጣ እጥልላችኋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ከዓ ነታ ምድሪ ኣብ ሸውዓተ ኽፍሊ ፅሒፍኩም ናብዙይ ኣምፅኡለይ፤ ኣነ ድማ ኣብዙይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዕፃ ኸውድቐልኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ምድሪ ኸአ ንስኻትኩም ኣብ ሾብዓተ ኽፍሊ ጽሒፍኩም፡ ናብዚ ናባይ ኣምጽኡለይ፡ ኣነ ድማ ኣብዚ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ዕጭ ከውድቐልኩም። |