Joshua 18:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንነፍሲ ወከፍ ነገድ ካባኻትኩም ሰለስተ ሰብ ሃቡ፡ ኣነ ድማ ክሰዶም እየ፡ ንሳቶም ድማ ተንሲኦም ነታ ምድሪ ኺዘውሩዋ፡ ከከም ርስቶም ድማ ኪገልጽዋ እዮም። ናባይ ድማ ክምለሱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከየ​ነ​ገ​ዳ​ችሁ ሁሉ ሦስት ሦስት ሰዎ​ችን አምጡ፥ ተነ​ሥ​ተ​ውም ሀገ​ሪ​ቱን ይዙ​ሩ​አት፤ ለመ​ክ​ፈ​ልም እን​ዲ​ያ​መች ገል​ጠው ይጻ​ፉ​አት፤ ወደ እኔም ይመ​ለ​ሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከየነገዱ ሁሉ ሦስት ሦስት ሰዎች ምረጡ፥ እኔም እልካቸዋለሁ፤ ተነሥተውም አገሩን ይዞራሉ፥ እንደ ርስታቸውም መጠን ይጽፉታል፤ ወደ እኔም ይመለሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከየነገዱ ሁሉ ሦስት ሦስት ሰዎች ምረጡ፥ እኔም እልካቸዋለሁ፤ ተነሥተውም አገሩን ይዞራሉ፥ እንደ ርስታቸውም መጠን ይመዘግቡታል፤ ከዚያም በኋላ ወደ እኔ ይመለሳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት እት ዛርያፐ ሄዙ ሄዙ አሳቱዋ ዶርተ። እት እት ዛሪ ላታና ጋድያ ሀኖታ ኤራናዳን፥ ታን ኡንቱንታ ኪታና። ኡንቱንቱ ጋድያ ኡባ ቢደ ጌዲደ ሄ ቢታባ ጻፍ አኪደ፥ ታኮ ስም ያናዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti itti zariyaappe heezzu heezzu asatuwaa doorite. Itti itti zarii laattana gadiyaa hanotaa eranaadan, taani unttuntta kiittana. Unttunttu gadiyaa ubbaa biide geediidde he biittaabaa s'aafi akkiide, taakko simmi yaanawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi issi qommofe heedzdzu heedzdzu asata doorite. Biittaa yuuyi xeellidi issi issi qommo gakkanayssa taas xaafi immanayta ta kiittana; isttika taakko haa simmi yaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኢሲ ቆሞፌ ሄ ሄ ኣሳታ ዶሪቴ። ቢታ ዩዪ ጼሊዲ ኢሲ ኢሲ ቆሞ ጋካናይሳ ታስ ጻፊ ኢማናይታ ታ ኪታና፤ ኢስቲካ ታኮ ሃ ሲሚ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ እስ ኮቻፈ ሄ ሄ አሳታ ዶርተ። እስ እስ ኮቻይ ላታና ቢታ ኤንቲ ዩይድ፥ ፆሞስ በእድ፥ ማዝጋብድ ያና መላ ታ ኤንታ ኪታና። ኤንቲ ሄ ቢታባ ፃፍ ኤክድ፥ ስሚድ ታኮ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi issi kochaafe heedzu heedzu asata doorite. Issi issi kochay laattana biitta enti yuuyidi, xomoosi be7idi, mazgabidi yaana mela ta enta kiittana. Enti he biittaba xaafi ekidi, simmidi taako yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም ከእያንዳንዱ ነገድ ሦስት ሦስት ሰው ምረጡ፤ እኔም ምድሪቱን ተዘዋውረው እንዲያጠኑና እያንዳንዱም ነገድ መውረስ የሚገባውን ድርሻ ዝርዝር መግለጫ ጽፈው እንዲያመጡ እልካቸዋለሁ፤ ከዚያም ወደ እኔ ይመለሳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእያንዳንዱ ነገድ ሦስት ሦስት ሰዎች ምረጡልኝ፤ እኔም እያንዳንዱ ነገድ ማግኘት የሚገባውን የርስት ድርሻ ለማወቅ የምድሪቱን ሁኔታ አጥንተው እንዲመዘግቡ በመላ አገሪቱ እልካቸዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ ተመልሰው ወደ እኔ ይመጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሰሰለስተ ሰባት ሕረዩ፤ ኣነ ኸዓ ኽልእኾም እየ፤ ንሳቶም ድማ ኸይዶም ነታ ሃገር ይዙርዋ፤ ብመጠን ርስቶምውን ፅሒፎም ናባይ የምፅእዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ከካብ ነገድኩም ሰለስተ ሰብኣይ ሕረዩ፡ ኣነ ኸአ ክልእኮም እየ፡ ተንሲኦም ድማ ነታ ሃገር ከይዶም ከከም ርስቶም ጽሒፎም፡ ናባይ ይምጽኡ።