Joshua 18:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንነፍሲ ወከፍ ነገድ ካባኻትኩም ሰለስተ ሰብ ሃቡ፡ ኣነ ድማ ክሰዶም እየ፡ ንሳቶም ድማ ተንሲኦም ነታ ምድሪ ኺዘውሩዋ፡ ከከም ርስቶም ድማ ኪገልጽዋ እዮም። ናባይ ድማ ክምለሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከየነገዳችሁ ሁሉ ሦስት ሦስት ሰዎችን አምጡ፥ ተነሥተውም ሀገሪቱን ይዙሩአት፤ ለመክፈልም እንዲያመች ገልጠው ይጻፉአት፤ ወደ እኔም ይመለሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከየነገዱ ሁሉ ሦስት ሦስት ሰዎች ምረጡ፥ እኔም እልካቸዋለሁ፤ ተነሥተውም አገሩን ይዞራሉ፥ እንደ ርስታቸውም መጠን ይጽፉታል፤ ወደ እኔም ይመለሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከየነገዱ ሁሉ ሦስት ሦስት ሰዎች ምረጡ፥ እኔም እልካቸዋለሁ፤ ተነሥተውም አገሩን ይዞራሉ፥ እንደ ርስታቸውም መጠን ይመዘግቡታል፤ ከዚያም በኋላ ወደ እኔ ይመለሳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት እት ዛርያፐ ሄዙ ሄዙ አሳቱዋ ዶርተ። እት እት ዛሪ ላታና ጋድያ ሀኖታ ኤራናዳን፥ ታን ኡንቱንታ ኪታና። ኡንቱንቱ ጋድያ ኡባ ቢደ ጌዲደ ሄ ቢታባ ጻፍ አኪደ፥ ታኮ ስም ያናዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti itti zariyaappe heezzu heezzu asatuwaa doorite. Itti itti zarii laattana gadiyaa hanotaa eranaadan, taani unttuntta kiittana. Unttunttu gadiyaa ubbaa biide geediidde he biittaabaa s'aafi akkiide, taakko simmi yaanawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi qommofe heedzdzu heedzdzu asata doorite. Biittaa yuuyi xeellidi issi issi qommo gakkanayssa taas xaafi immanayta ta kiittana; isttika taakko haa simmi yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኢሲ ቆሞፌ ሄ ሄ ኣሳታ ዶሪቴ። ቢታ ዩዪ ጼሊዲ ኢሲ ኢሲ ቆሞ ጋካናይሳ ታስ ጻፊ ኢማናይታ ታ ኪታና፤ ኢስቲካ ታኮ ሃ ሲሚ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ እስ ኮቻፈ ሄ ሄ አሳታ ዶርተ። እስ እስ ኮቻይ ላታና ቢታ ኤንቲ ዩይድ፥ ፆሞስ በእድ፥ ማዝጋብድ ያና መላ ታ ኤንታ ኪታና። ኤንቲ ሄ ቢታባ ፃፍ ኤክድ፥ ስሚድ ታኮ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi kochaafe heedzu heedzu asata doorite. Issi issi kochay laattana biitta enti yuuyidi, xomoosi be7idi, mazgabidi yaana mela ta enta kiittana. Enti he biittaba xaafi ekidi, simmidi taako yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም ከእያንዳንዱ ነገድ ሦስት ሦስት ሰው ምረጡ፤ እኔም ምድሪቱን ተዘዋውረው እንዲያጠኑና እያንዳንዱም ነገድ መውረስ የሚገባውን ድርሻ ዝርዝር መግለጫ ጽፈው እንዲያመጡ እልካቸዋለሁ፤ ከዚያም ወደ እኔ ይመለሳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእያንዳንዱ ነገድ ሦስት ሦስት ሰዎች ምረጡልኝ፤ እኔም እያንዳንዱ ነገድ ማግኘት የሚገባውን የርስት ድርሻ ለማወቅ የምድሪቱን ሁኔታ አጥንተው እንዲመዘግቡ በመላ አገሪቱ እልካቸዋለሁ፤ ከዚያም በኋላ ተመልሰው ወደ እኔ ይመጣሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሰሰለስተ ሰባት ሕረዩ፤ ኣነ ኸዓ ኽልእኾም እየ፤ ንሳቶም ድማ ኸይዶም ነታ ሃገር ይዙርዋ፤ ብመጠን ርስቶምውን ፅሒፎም ናባይ የምፅእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከካብ ነገድኩም ሰለስተ ሰብኣይ ሕረዩ፡ ኣነ ኸአ ክልእኮም እየ፡ ተንሲኦም ድማ ነታ ሃገር ከይዶም ከከም ርስቶም ጽሒፎም፡ ናባይ ይምጽኡ። |