Joshua 18:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እያሱ ንደቂ እስራኤል፡ ነታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዝሃበኩም ምድሪ ንምውራስ ካብ መዓስ ደንጉኹም፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች አላ​ቸው፥ “የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችሁ አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሰ​ጣ​ች​ሁን ምድር እን​ዳ​ት​ወ​ር​ሱ​አት እስከ መቼ ድረስ ታቈ​ዩ​አ​ታ​ላ​ችሁ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም የእስራኤልን ልጆች አላቸው። የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ምድር ትወርሱ ዘንድ እስከ መቼ ለመግባት ቸል ትላላችሁ?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም የእስራኤልን ልጆች እንዲህ አላቸው፦ “የአባቶቻችሁ አምላክ ጌታ የሰጣችሁን ምድር ገብታችሁ ለመውረስ እስከ መቼ ቸል ትላላችሁ?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢያሱ እስራኤልያ አሳ፥ “መና ጎዳይ ህንተንቱ አዎቱዋ ጾሳይ ህንተንቶ እሜዳ ጋድያ ላተናን አዉደ ጋካናዉ ጋምአንቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyyaasu Israa'eeliyaa asaa, «Med'ina Goday hinttenttu aawotuwaa S'oossay hinttenttoo immeedda gadiyaa laattennan awude gakkanaw gam"anittee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Iyaasoy Isra7eele asaa, «GODAA intte aawata Xoossay inttes immida biittaa laattontta ayde gakkanaas azalleetii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢያሶይ ኢስራኤሌ ኣሳ፥ «ጎዳ ኢንቴ ኣዋታ ጾሳይ ኢንቴስ ኢሚዳ ቢታ ላቶንታ ኣይዴ ጋካናስ ኣዛሌቲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እያሱይ እስራኤለ አሳኮ፥ “ጎዳይ ህንተ አዋታ ፆሳይ ህንተዉ እምዳ ቢታ ላቶና አዉደ ጋካናዉ ጋምአኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Iyyasuy Isra7eele asaako, “Goday hinte aawata Xoossay hintew immida biitta laattonna awude gakanaw gam7anee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ኢያሱ እስራኤላውያንን እንዲህ አላቸው፤ “የአባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ምድር ለመውረስ ቸል የምትሉት እስከ መቼ ነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ኢያሱ ለእስራኤላውያን እንዲህ አለ፦ “ገብታችሁ የቀድሞ አባቶቻችሁ አምላክ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ምድር ሳትወርሱ የምትቈዩት እስከ መቼ ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ኸዓ ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ “ነዛ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዝሃበኩም ምድሪ ንምውራስ ክሳዕ መኣዝ ኢኹም ሸለል እትብሉ?
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ኸአ ንደቂ እስራኤል በሎም፡ ነዛ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣቦታትኩም ዝሀበኩም ምድሪ ኼድኩም፡ ንምውራሳ ኽሳዕ መአዝ ኢኹም ሸለል እትብሉ፡