Joshua 18:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዮርዳኖስ ድማ ብሸነኽ ምብራቕ ዶባ ነበረ። እዚ ኸኣ ርስቲ ደቂ ብንያም፡ ኣብ ዙርያ ግዝኣቱ፡ ከከም ወለዶኦም እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በም​ሥ​ራ​ቅም በኩል ድን​በሩ ዮር​ዳ​ኖስ ነበረ። ይህ በዙ​ሪ​ያ​ቸው ዳርቻ በየ​ወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸው የብ​ን​ያም ልጆች ርስት ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምሥራቅም በኩል ድንበሩ ዮርዳኖስ ነበረ። ይህ በዙርያቸው ዳርቻ በየወገኖቻቸው የብንያም ልጆች ርስት ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምሥራቅም በኩል ድንበሩ ዮርዳኖስ ነበረ። ይህ በዙርያቸው ያለው ዳርቻ በየወገኖቻቸው የብንያም ልጆች ርስት ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ዛዋይ ዮርዳኖሳ ሻፋ። ቢንያማ ዛራቱ ላቴዳ ቢታይ ኡባ ሳናካ ዛዋቴዳ ዛዋቱ ሀዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Away doliyaa baggana de'iyaa zaway Yorddaanoosa Shaafaa. Biiniyaama zaratuu laatteedda biittay ubbaa saannakka zawateedda zawatuu hawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Arshey mokkizaso baggara Yordaanoose shaafay zawa. Biniyaame zareti laattida biitta ubbaasikka zawati heytantta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣርሼይ ሞኪዛሶ ባጋራ ዮርዳኖሴ ሻፋይ ዛዋ። ቢኒያሜ ዛሬቲ ላቲዳ ቢታ ኡባሲካ ዛዋቲ ሄይታንታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዶሎሀ ባጋ ዛዋይ ዮርዳኖሰ ሻፋ። ብንያመ ኮቻት ላትዳ ቢታይ ኡባ ባጋራ ዛዋትዳ ዛዋይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Doloha bagga zaway Yordaanose shaafa. Biniyaame kochati laattida biittay ubba baggara zawatida zaway haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በምሥራቅ በኩል ያለው ድንበር፣ ራሱ የዮርዳኖስ ወንዝ ነው። ይህ እንግዲህ የብንያም ነገድ ጐሣዎች በርስትነት የወረሷት ምድር ዳር ድንበሮቿ ሁሉ እነዚህ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የምሥራቁ ድንበር የዮርዳኖስ ወንዝ ነው፤ ይህ በዙሪያቸውና በዳር ድንበራቸው የብንያም ነገድ ርስት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብወገን ምብራቕ ከዓ ወሰኑ ዮርዳኖስ እዩ። ርስቲ ደቂ ብንያም ከከም ዓሌቶም ምስ ወሰኑ ብዙርያኡ እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከተማታት ነገድ ደቂ ብንያም ከከም ዓሌቶም ድማ እዚኣተን እየን፡ ያሪኮን ቤትሖግላን ኤሜቅቀጺጽን፡