Joshua 18:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ደቡባዊ ርብዒ ድማ ካብ ጫፍ ኪርያት ያኣሪም ነበረ፣ እቲ ዶብ ድማ ናብ ምዕራብ ወጺኡ ናብ ዒላ ኔፍቶኣ ይወጽእ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የደቡብም ዳርቻ ከቅርያታርም መጨረሻ ነበረ፤ ድንበሩም በጋሲን ላይ ወደ ነፍቶ ውኃ ምንጭ ወጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የደቡብም ዳርቻ ከቂርያትይዓሪም መጨረሻ ነበረ፤ ድንበሩም በምዕራብ በኩል ወደ ነፍቶ ውኃ ምንጭ ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የደቡብም ዳርቻ የሚጀምረው ከቂርያት-ይዓሪም ዳርቻ አጠገብ ነበረ፤ ድንበሩም በምዕራቡ በኩል ወደ ነፍቶ ውኃ ምንጭ ወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ገድሳ ባጋ ዛዋይ ቅርያት-ይኣሪማፐ ደንዲደ፥ ነፍቶሀ ሃ ፑልታቱዋን ዛዋቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gedissa bagga zaway K'iriyaati-Yi'aariimappe denddiide, Nefttooha haatsaa pulttatuwaan zawatee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dugeha baggara zaway Qiriyaate-Yi7aarimeppe doommidi Nefto pultto haaththara kanththees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዱጌሃ ባጋራ ዛዋይ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜፔ ዶሚዲ ኔፍቶ ፑልቶ ሃራ ካንስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዱገሀ ባጋ ዛዋይ ዉሎሀ ባጋራ ቅርያት-ይኣርመፐ ደንድድ፥ ናፍቶሀ ፑልቶታን ዛዋቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dugeha bagga zaway wuloha baggara Qiriyaat-Yi7aarimepe dendidi, Naftooha pultotan zawatees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስተ ደቡብ ያለው ድንበር ደግሞ በምዕራብ በኩል ከቂርያትይዓሪም ጥግ ይነሣና እስከ ነፍቶ ውሃ ምንጭ ይዘልቃል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የደቡቡም ድንበር በምዕራብ በኩል ከቂርያትይዓሪም መጨረሻ ተነሥቶ ወደ ኔፍቶሐ ውሃ ምንጮች ያልፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብወገን ደቡብ ድማ ኻብ ወሰን ቂርያት የዓሪም ንምዕራብ ኣቢሉ ይሓልፍ፤ ናብ ዓይኒ ማይ ነፍቶኣ ድማ ይድይብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብወገን ደቡብ ድማ ካብ ወሰን ቂርያትየዓሪም እዩ፡ እቲ ዶብ ከአ ንምዕራብ ኣቢሉ ይወጽእ፡ ናብ ዓይኒ ማይ ነፍቶኣ ድማ ይወጽእ። |