Joshua 18:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዶብ ድማ ካብኡ ተሳሒቡ፡ ነቲ መኣዝን ባሕሪ ብደቡብ፡ ካብቲ ኣብ ቅድሚ ቤት-ሆሮን ብደቡብ ዚርከብ ጎቦ ይኸብቦ ነበረ። መውጽኢኣ ድማ ኣብ ቂርያት-በዓል፡ ማለት ኣብ ቂርያት-የዓሪም፡ ከተማ ደቂ ይሁዳ ነበረ። ምዕራባዊ ክፍሊ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድን​በ​ሩም ወደ ባሕር ሄደ፤ በቤ​ቶ​ሮ​ንም ፊት ለፊት ካለው ተራራ ወደ አዜብ ዞረ፤ መው​ጫ​ውም ቂር​ያ​ታ​ርም በም​ት​ባል በይ​ሁዳ ልጆች ከተማ በቂ​ር​ያ​ት​በ​ኣል ነበረ፤ ይህ በባ​ሕር በኩል ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድንበሩም ወደ ምዕራብ ሄደ፥ በቤትሖሮንም ፊት ለፊት ካለው ተራራ ወደ ደቡብ ዞረ፤ መውጫውም ቂርያትይዓሪም በምትባል በይሁዳ ልጆች ከተማ በቂርያትበኣል ነበረ፤ ይህ የምዕራቡ ዳርቻ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ድንበሩም ወደ ምዕራብ ሄደ፥ በቤትሖሮንም ፊት ለፊት ካለው ተራራ ወደ ደቡብ ዞረ፤ መጨረሻውም ቂርያት-ይዓሪም በምትባል በቂርያትበኣል በይሁዳ ልጆች ከተማ ነበረ፤ ይህ የምዕራቡ ዳርቻ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዛዋይ ገድሳ ባጋና ቤት-ሆሮና ስንን ደእያ ደርያፐ አዋይ ዉልያ ባጋ ምርቀቲደ፥ ቅርያት-ባኣላ ዎይ ቅርያት-ይኣሪማ ጌተትያ ይሁዳ ዛራቱዋ ካታማን ዛዋቴ። አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ዛዋይ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He zaway gedissa baggana Beeti-Horoona sintsan de'iyaa deriyaappe away wulliyaa bagga mirk'k'ettiide, K'iriyaati-Ba'aala woy K'iriyaati-Yi'aariima geetettiyaa Yihudaa zaratuwaa kataman zawatee. Away wulliyaa baggana de'iyaa zaway hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dugeha baggara diza zaway Beeti-Horoones sinththa baggara diza zumbullaafe doommidi, arshey wulliza baggara dugeha bagga mirqqettidi Yuhuda qommota katama gidida Qiriyaate-Ba7aale woykko Qiriyaate-Yi7aarimera kanththi bees; hessi arshey wulliza baggaas zawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱጌሃ ባጋራ ዲዛ ዛዋይ ቤቲ-ሆሮኔስ ሲን ባጋራ ዲዛ ዙምቡላፌ ዶሚዲ፥ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዱጌሃ ባጋ ሚርቄቲዲ ዩሁዳ ቆሞታ ካታማ ጊዲዳ ቂሪያቴ-ባኣሌ ዎይኮ ቂሪያቴ-ዪኣሪሜራ ካን ቤስ፤ ሄሲ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋስ ዛዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዛዋይ ዱገሀ ባጋራ ቤት-ሆሮና ስንን ደእያ ዙማፐ ዉሎሀ ባጋ ፃፀትድ፥ ይሁዳ ኮቻ ካታማ ግድዳ፥ ቅርያት-ባኣለ ዎይኮ ቅርያት-ይኣርማ አስ። ሄስ ዉሎሀ ባጋራ ደእያ ዛዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He zaway dugeha baggara Beet-Horona sinthan de7iya zumaape wuloha bagga xaaxetidi, Yihuda kochaa katama gidida, Qiriyaat-Ba7aale woyko Qiriyat-Yi7aarima aadhees. Hessi wuloha baggara de7iya zawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በስተ ደቡብ ያለው ድንበር ከቤትሖሮን ትይዩ ካለው ኰረብታ ተነሥቶ፣ በምዕራብ በኩል ወደ ደቡብ በመታጠፍ፣ የይሁዳ ነገድ ከተማ ወደ ሆነችው ወደ ቂርያትበኣል ማለት ወደ ቂርያትይዓሪም ያልፋል፤ ይህ እንግዲህ በምዕራብ በኩል ያለው ድንበር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይኸው ድንበር በሌላም አቅጣጫ ከዚህ ተራራ በስተ ምዕራብ ወደ ደቡብ በመታጠፍ የይሁዳ ነገድ ይዞታ ወደ ሆነችው ከተማ ወደ ቂርያትባዓል ወይም ቂርያትይዓሪም ያልፋል፤ ይህም በምዕራብ በኩል የሚገኘው ድንበር ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ወሰን ድማ ቐፂሉ ኻብቲ ኣብ መንፅር ቤትሖሮን ብደቡብ ዘሎ ጎቦ ብወገን ምዕራብ ኣቢሉ ንደቡብ ይዘውር። ናብ ቂርያት በዓል፥ ወይ ቂርያት የዓሪም፥ ናብ ከተማ ደቂ ይሁዳ ይወፅእ። እዙይ ብወገን ምዕራብ ዘሎ ወሰን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዶብ ድማ ቀጺሉ ኻብቲ ኣብ መንጽር ቬትሖሮን ብደቡቡ ዘሎ ኸረን ብወገን ምዕራብ ኣቢሉ ንደቡብ ይዘውር። ናብ ቂርያትበዓል፡ ንሳ ኸአ ቂርያትያዓሪም፡ ናብ ከተማ ደቂ ይሁዳ ይወጽእ። እዚ ወገን ምዕራቡ እዩ።