Joshua 18:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዶባቶም ድማ ብሸነኽ ሰሜን ካብ ዮርዳኖስ ነበረ። እቲ መስመር ድማ ብሸነኽ ሰሜን ናብ ሸነኽ ያሪኮ ይድይብ፡ ብሸነኽ ምዕራብ ድማ ብኣኽራን ይድይብ። መውጽኢታቱ ድማ ኣብ በረኻ ቤት-ኣቨን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰሜን በኩል ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ጀመረ፤ ድንበሩም ከኢያሪኮ አዜብ ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፥ ከዚያም በተራራማው ሀገር ወደ ባሕር ወጣ፤ መውጫውም የቤቶን ምድብራይጣስ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰሜን በኩል ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ጀመረ፤ ድንበሩም ወደ ኢያሪኮ ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፥ ከዚያም በተራራማው አገር ወደ ምዕራብ ወጣ፥ መውጫውም በቤትአዌን ምድረ በዳ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰሜን በኩል ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ጀመረ፤ ድንበሩም ወደ ኢያሪኮ ወደ ሰሜን ወገን ወጣ፥ ከዚያም በተራራማው አገር በኩል ወደ ምዕራብ ወጣ፥ መጨረሻውም በቤትአዌን ምድረ በዳ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሁጲሳ ባጋና ኡንቱንቱ ዛዋይ ዮርዳኖሳ ሻፋፐ ዶሚደ፥ ያርኮፐ ሁጲሳ ባጋና ደእያ ፑደን ዛዋቴ፤ ሄዋፐ አዋይ ዉልያ ባጋና ገዝያ አደ፥ ቤት-አዌና ዎራን ዛዋቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Huup'issa baggana unttunttu zaway Yorddaanoosa Shaafaappe doommiide, Yaarikkoppe huup'issa baggana de'iyaa pudetsan zawatee; hewaappe away wulliyaa baggana gezziyaa aad'd'iidde, Beeti-Aweena woran zawatee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Pudeha baggara istta zaway Yordaanoose shaafappe doommidi, Iyarkko pudunththaara aadhdhi biidi arshey wulliza baggara dhoqqa biittara oykkidi Beeti-Awenera kanththees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፑዴሃ ባጋራ ኢስታ ዛዋይ ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ዶሚዲ፥ ኢያርኮ ፑዱንራ ኣ ቢዲ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ቃ ቢታራ ኦይኪዲ ቤቲ-ኣዌኔራ ካንስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፑደሀ ባጋራ ኤንታ ዛዋይ ዮርዳኖሰፐ ደንድድ፥ እያርኮ ፑደ ከይድ፥ ዉሎሀ ባጋን ደእያ ደረይ ዳርያ ቢታ ካንድ፥ ቤት-አዌና መላ ቢታን ኤቄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Pudeha baggara enta zaway Yordaanosepe dendidi, Iyaarko pude keyidi, wuloha baggan de7iya derey dariya biitta kanthidi, Beet-Aweena mela biittan eqees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰሜን ያለው ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ይነሣና የኢያሪኮን ሰሜናዊ ተረተር ዐልፎ፣ በስተ ምዕራብ ወዳለው ኰረብታማ ምድር በማምራት፣ እስከ ቤትአዌን ምድረ በዳ ይዘልቃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰሜን በኩል የሚገኘውም ድንበራቸው ከዮርዳኖስ ወንዝ ተነሥቶ ወደ ኢያሪኮ ሰሜን ሽቅብ ይወጣና በምዕራብ አቅጣጫ በሚገኘው ኮረብታማ አገር በኩል እስከ ቤትአዌን በረሓ ይደርሳል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ወሰኖም ብወገን ሰሜን ካብ ፈለግ ዮርዳኖስ ይጅምር፤ ብሰሜናዊ ፀግዒ ኢያሪኮ ደዪቡ፤ ንምዕራብ ወገን ኣቢሉ በቲ ዀረብታታት ሓሊፉ ናብ ምድረ በዳ ቤትኣዌን ይሓልፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ዶቦም ብወገን ሰሜን ድማ ካብ ዮርዳኖስ እዩ፡ እቲ ዶብ ከአ ብሰሜናይ ጸግዒ ያሪኮ ደየበ፡ ነቲ ኸረን ድማ ብምዕራቡ ደዩቡ ናብ በረኻ ቤትኣዌን ይወጽእ። |