Joshua 18:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕጫ ነገድ ደቂ ብንያም ድማ ከከም ወለዶኦም ደየበ፣ መሬት ዕጫኦም ድማ ኣብ መንጎ ደቂ ይሁዳን ደቂ ዮሴፍን ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የብ​ን​ያ​ምም ነገድ ዕጣ በየ​ወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸው በቅ​ድ​ሚያ ወጣ፤ የዕ​ጣ​ቸ​ውም ዳርቻ በይ​ሁዳ ልጆ​ችና በዮ​ሴፍ ልጆች መካ​ከል ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የብንያምም ልጆች ነገድ ዕጣ በየወገኖቻቸው ወጣ፤ የዕጣቸውም ዳርቻ በይሁዳ ልጆችና በዮሴፍ ልጆች መካከል ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የብንያምም ልጆች ነገድ ዕጣ በየወገኖቻቸው ወጣ፤ የዕጣቸውም ግዛት በይሁዳ ልጆችና በዮሴፍ ልጆች መካከል ወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኮይሮ ሳማይ ቢንያማ ዘረ ኡንቱንቱ ያራን ያራን ጋኬዳ። ኡንቱንታ ጋኬዳ ቢታይ ይሁዳ ዛራቱዋ ቢታፐነ ዮሴፎ ዛራቱዋ ጋድያፐ ግዱዋን ደኤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Koyro saamay Biiniyaama zeretsaa unttunttu yaran yaran gakkeedda. Unttuntta gakkeedda biittay Yihudaa zaratuwaa biittaappenne Yooseefo zaratuwaa gadiyaappe gidduwaan de'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Koyro gishay Biniyaame qommota istta zarkken zarkken gakkides. Saaman istta gakkida biittay dizasoy Yuhuda zareta biittafenne Yooseefe zareta biittafe giddon gidishin hayssafe kaallizayssa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኮይሮ ጊሻይ ቢኒያሜ ቆሞታ ኢስታ ዛርኬን ዛርኬን ጋኪዴስ። ሳማን ኢስታ ጋኪዳ ቢታይ ዲዛሶይ ዩሁዳ ዛሬታ ቢታፌኔ ዮሴፌ ዛሬታ ቢታፌ ጊዶን ጊዲሺን ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኮይሮ ሳማይ ብንያመ ኮቻ ኤንታ ኮቻን ኮቻን ጋክስ። ኤንታ ጋክዳ ቢታይ ይሁዳፐነ ዮሰፋ ኮቻፈ ግዶን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Koyro saamay Biniyaame kochaa enta kochan kochan gakis. Enta gakida biittay Yihudapenne Yoosefa kochaafe giddon de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለብንያም ነገድ የሆነው የመጀመሪያው ዕጣ በየጐሣ በየጐሣው ወጣ። በዕጣ የደረሳቸውም ምድር የሚገኘው በይሁዳና በዮሴፍ ነገዶች ርስት መካከል ሲሆን እንደሚከተለው ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የብንያም ነገድ የርስት ድርሻ በየወገናቸው ወጣ፤ ለእነርሱም የተመደበላቸው ርስት የሚገኘው በይሁዳና በዮሴፍ ነገዶች መካከል ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዕፃ ንነገድ ብንያም ከከም ዓሌቶም በፅሖም። እቲ ብዕፃ ዝበፅሖም ርስቲ ኸዓ ኣብ መንጎ ደቂ ይሁዳን ደቂ ዮሴፍን ነበረ፦
Amharic Tigrinya 2011 ንንገድ ደቂ ብንያም ከከም ዓሌቶን ዕጭ ወጸሎም። ዶብ ዕጮም ከአ ኣብ መንጎ ደቂ ይሁዳን ደቂ ዮሴፍን ወጸሎም።