Joshua 18:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ኣብ ሺሎ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዕጫ ኣውደቐሎም፣ ኣብኡ ድማ እያሱ ነታ ምድሪ ንደቂ እስራኤል ከከም ክፍለ ሰራዊቶም መቐላ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም በእግዚአብሔር ፊት በሴሎ ዕጣ አጣጣላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም በእግዚአብሔር ፊት በሴሎ ዕጣ አጣጣላቸው፤ በዚያም ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች እንደ ክፍሎቻቸው ምድሩን ከፈለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም በጌታ ፊት በሴሎ ዕጣ ጣለላቸው፤ በዚያም ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች እንደየድርሻቸው ምድሩን ከፈለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ኢያሱ መና ጎዳ ስንን ሴሎን ኡንቱንቶ ሳማ የጌዳ፤ ያን ኢያሱ እስራኤልያ አሳዉ ጋድያ ኡንቱንቱ ዛርያ ግሹዋዳን ሻክ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Iyyaasu Med'ina Godaa sintsan Seelon unttunttoo saamaa yeggeedda; yaan Iyyaasu Israa'eeliyaa asaw gadiyaa unttunttu zariyaa gishuwaadan shaakki immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoy GODAA sinththan Seelon isttas saama yeggides; biittayo Isra7eele asaas istta qommo keena gishechchi immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይ ጎዳ ሲንን ሴሎን ኢስታስ ሳማ ዬጊዴስ፤ ቢታዮ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢስታ ቆሞ ኬና ጊሼቺ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ ጎዳ ስንን፥ ሴሎን ኤንታዉ ሳማ የግስ። አትዳ እስራኤለ ዘረታ ጋክያ ላታ ቢታ ሻክድ እምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy Godaa sinthan, Seelon entaw saama yeggis. Attida Isra7eele zerethata gakiya laata biitta shaakidi immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱም በሴሎ በእግዚአብሔር ፊት ዕጣ ጣለላቸው፤ ምድሪቱንም እንደየነገዱ ደልድሎ ለእስራኤላውያን አከፋፈላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ዕጣ አወጣላቸው፤ ለቀሩትም ለእስራኤል ነገዶች ለእያንዳንዳቸው ተመጣጣኝ የሆነ የርስት ድርሻ ተመደበላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ሴሎ ዕፃ ኣውደቐሎም፤ ነታ ሃገር ድማ ንደቂ እስራኤል ከከም ክፍሊ ነገዶም ገይሩ መቐሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ሺሎ ዕጭ ኣውደቐሎም እሞ ኣብኡ እያሱ ነታ ሃገር ንደቂ እስራኤል ከከም ክፍልታቶም ገይሩ መቐሎም። |