Joshua 18:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እያሱ ድማ ኣብ ሺሎ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዕጫ ኣውደቐሎም፣ ኣብኡ ድማ እያሱ ነታ ምድሪ ንደቂ እስራኤል ከከም ክፍለ ሰራዊቶም መቐላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢያ​ሱም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት በሴሎ ዕጣ አጣ​ጣ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢያሱም በእግዚአብሔር ፊት በሴሎ ዕጣ አጣጣላቸው፤ በዚያም ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች እንደ ክፍሎቻቸው ምድሩን ከፈለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢያሱም በጌታ ፊት በሴሎ ዕጣ ጣለላቸው፤ በዚያም ኢያሱ ለእስራኤል ልጆች እንደየድርሻቸው ምድሩን ከፈለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ኢያሱ መና ጎዳ ስንን ሴሎን ኡንቱንቶ ሳማ የጌዳ፤ ያን ኢያሱ እስራኤልያ አሳዉ ጋድያ ኡንቱንቱ ዛርያ ግሹዋዳን ሻክ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Iyyaasu Med'ina Godaa sintsan Seelon unttunttoo saamaa yeggeedda; yaan Iyyaasu Israa'eeliyaa asaw gadiyaa unttunttu zariyaa gishuwaadan shaakki immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyaasoy GODAA sinththan Seelon isttas saama yeggides; biittayo Isra7eele asaas istta qommo keena gishechchi immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢያሶይ ጎዳ ሲንን ሴሎን ኢስታስ ሳማ ዬጊዴስ፤ ቢታዮ ኢስራኤሌ ኣሳስ ኢስታ ቆሞ ኬና ጊሼቺ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያሱይ ጎዳ ስንን፥ ሴሎን ኤንታዉ ሳማ የግስ። አትዳ እስራኤለ ዘረታ ጋክያ ላታ ቢታ ሻክድ እምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyyasuy Godaa sinthan, Seelon entaw saama yeggis. Attida Isra7eele zerethata gakiya laata biitta shaakidi immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢያሱም በሴሎ በእግዚአብሔር ፊት ዕጣ ጣለላቸው፤ ምድሪቱንም እንደየነገዱ ደልድሎ ለእስራኤላውያን አከፋፈላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢያሱም እግዚአብሔርን ለመጠየቅ ዕጣ አወጣላቸው፤ ለቀሩትም ለእስራኤል ነገዶች ለእያንዳንዳቸው ተመጣጣኝ የሆነ የርስት ድርሻ ተመደበላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢያሱ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ሴሎ ዕፃ ኣውደቐሎም፤ ነታ ሃገር ድማ ንደቂ እስራኤል ከከም ክፍሊ ነገዶም ገይሩ መቐሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እያሱ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣብ ሺሎ ዕጭ ኣውደቐሎም እሞ ኣብኡ እያሱ ነታ ሃገር ንደቂ እስራኤል ከከም ክፍልታቶም ገይሩ መቐሎም።