Joshua 18:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ሺሎ ተኣኪቡ ኣብኡ ድንኳን ምርኻብ ኣቖሙ። እታ ምድሪ ድማ ኣብ ቅድሚኦም ተገዝአት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ በሴሎ ተሰበሰቡ፤ በዚያም የምስክሩን ድንኳን ተከሉ፤ ምድሩም ጸጥ ብሎ ተገዛላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በሴሎ ተሰበሰቡ፥ በዚያም የመገናኛውን ድንኳን ተከሉ፤ ምድሩም ጸጥ ብሎ ተገዛላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በሴሎ ተሰበሰቡ፥ በዚያም የመገናኛውን ድንኳን ተከሉ፤ እነርሱም የምድሪቱ ገዢዎች ሆኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታ ጾኒደ ኦይቄዳዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ ማባራ ኡባይ ሴሎን ሺቂደ ጾሳዉ ጎይንያ ዱንካንያ ያን ኤሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittaa s'ooniide oyk'k'eeddawaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa maabaraa ubbay Seelon shiik'iide S'oossaw goynniyaa Dunkkaaniyaa yaan esseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele maabaray wuri Seelon shiiqida; Gaytoteththa Dunkaane heen tokkida; biittayakka co7u gaada isttas haarettadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ማባራይ ዉሪ ሴሎን ሺቂዳ፤ ጋይቶቴ ዱንካኔ ሄን ቶኪዳ፤ ቢታያካ ጮኡ ጋዳ ኢስታስ ሃሬታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታ ኦል ፆንድ ኦይክዳፐ ጉየ፥ እስራኤለ አሳ ኡባይ ሴሎን ሺቅድ፥ ጎዳ ጎይኖ ዱንካንያ ያን ኤስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biitta oli xoonidi oykidaape guye, Isra7eele asa ubbay Seelon shiiqidi, Goda goyinno dunkaaniya yan essidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መላው የእስራኤላውያን ማኅበር በሴሎ ተሰበሰቡ፣ የመገናኛውንም ድንኳን እዚያው ተከሉ፤ ምድሪቱም ጸጥ ብላ ተገዛችላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድል አድርገው ምድሪቱን ከያዙ በኋላ መላው የእስራኤል ሕዝብ በሴሎ ተሰብስበው እግዚአብሔር የሚመለክበትን ድንኳን ተከሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ማሕበር ደቂ እስራኤል ኣብ ሴሎ ተኣከቡ፤ ነቲ መራኸቢ ድንኳን ከዓ ኣብኣ ተኸልዎ። ኵሉ ምድሪ እውን ሰጥ ኢሉ ተገዝአሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘሎ እቲ ኣኼባ ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ሺሎ ተአከበ፡ ነቲ ድንኳን ምርኻብ ከአ ኣብኣ ተኸልዎ። እታ ሃገር ድማ ተገዝአትሎም። |