Joshua 17:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምናሴ ድማ ምድሪ ታፑዋ ነበራ፣ ኣብ ዶብ ምናሴ እትርከብ ታፑዋ ግና ናይ ደቂ ኤፍሬም እያ ነይራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጣፌት ምድር ለምናሴ ነበረ፤ ጣፌት ግን በኤፍሬም ልጆችና በምናሴ ልጆች አውራጃ ያለ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የታጱዋ ምድር ለምናሴ ነበረ፤ በምናሴ ዳርቻ ያለው ታጱዋ ግን ለኤፍሬም ልጆች ሆነ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የታጱዋ ምድር ለምናሴ ነበረ፤ በምናሴ ዳርቻ ያለው ታጱዋ ግን ለኤፍሬም ልጆች ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታፑሀ ቢታይ ምናሰሳ፤ ሽን ምናሰ ዛዋን ደእያ ታፑሀ ካታማይ ባረ ሁጲያዉ ኤፍሬማ ዛራቱዋሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taappuha biittay Minaasessa; shin Minaase zawaan de'iyaa Taappuha katamay bare huup'iyaw Efireema zaratuwaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taaphphuhe biittay Minaasessa; gido attiin Minaase zawan diza Taaphphuhe katamaya kase Efreeme zaretassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታጱሄ ቢታይ ሚናሴሳ፤ ጊዶ ኣቲን ሚናሴ ዛዋን ዲዛ ታጱሄ ካታማያ ካሴ ኤፍሬሜ ዛሬታሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታፑሀ ቢታይ ምናሰ ኮቻሳ፥ ሽን ምናሰ ዛዋን ደእያ ታፑሀ ካታማይ ኤፍሬማ ኮቻሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tapuha biittay Minaase kochaasa, shin Minaase zawan de7iya Tapuha katamay Efreema kochaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የታጱዋ ምድር የምናሴ ይዞታ ነበር፤ ይሁን እንጂ በድንበሩ ላይ የምትገኘው የታጱዋ ከተማ የኤፍሬም ዘሮች ይዞታ ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በታፑሐ ዙሪያ የሚገኘውም ምድር ለምናሴ ተሰጠ፤ በድንበር ላይ የምትገኘው ትንሽዋ የታፑሐ ከተማ ግን የኤፍሬም ዘሮች ይዞታ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድሪ ታጱዋ ንምናሴ ኾነት፤ እታ ኣብ ወሰን ምናሴ ዘላ ኸተማ ታጱዋ ግና ንደቂ ኤፍሬም ኮነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምድሪ ታጱኣ ንምናሴ ኾነት፡ እታ ኣብ ዶብ ምናሴ ዘላ ታጷኣ ግና ንደቂ ኤፍሬም ኮነት። |