Joshua 17:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግዝኣት ምናሴ ድማ ካብ ኣሸር ክሳዕ እታ ኣብ ቅድሚ ሸኬም እትርከብ ሚግሜታ ነበረት። እቲ መስመር ድማ ብየማን ናብ ነበርቲ ኤንታፕፑኣግ ይኸይድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምናሴም ልጆች ድንበር በሐነት ልጆች ፊት ያለው ዴላናታ ነው። በኢያሚንና በኢያሲብ ድንበር በተፍቶት ምንጭ ላይ ያልፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምናሴም ድንበር ከአሴር ጀምሮ በሴኬም ፊት ልፊት እስካለው እስከ ሚክምታት ድረስ ነበረ፤ ድንበሩም በቀኝ በኩል ወደ ዓይንታጱዋ ሰዎች አለፈ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምናሴም ግዛት ከአሴር ጀምሮ በሴኬም ፊት ለፊት እስካለው እስከ ሚክምታት ድረስ ነበረ፤ ድንበሩም በቀኝ በኩል ወደ ዓይንታጱዋ ሰዎች አለፈ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምናሰ ያራቱ ጋድያ ዛዋይ አሴራ ጋድያፐ ዶሚደ፥ ሰኬማፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ምክማታታ ጋኬ። ሄ ዛዋይ ሄዋፐ ደንድ ቢደ፥ ገድሳ ባጋና ደእያ ታፑሀ አሳይ ደኢያሳ ጻጽ ዋጼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Minaase yaratuu gadiyaa zaway Aaseera gadiyaappe doommiide, Sekeemappe away doliyaa baggana de'iyaa Mikimataata gakkee. He zaway hewaappe denddi biide, gedissa baggana de'iyaa Taappuha Asay de'iyaasaa s'aas'i waas'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Minaase zareta biittaa zaway Aaseere biittafe doommidi, Seekeemeppe arshey mokkiza baggara diza Mikimaataate gakkees. He zaway hessafe biidi dugeha baggara kanththidi En-Taaphphuhen diza derezakka gujjees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚናሴ ዛሬታ ቢታ ዛዋይ ኣሴሬ ቢታፌ ዶሚዲ፥ ሴኬሜፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ሚኪማታቴ ጋኬስ። ሄ ዛዋይ ሄሳፌ ቢዲ ዱጌሃ ባጋራ ካንዲ ኤን-ታጱሄን ዲዛ ዴሬዛካ ጉጄስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምናሰ ኮቻ ቢታ ዛዋይ አሴራፐ ብድ፥ ሴከማፐ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ምክማታታ ጋኬስ። ሄ ዛዋይ ያፐ ካንድ፥ ዱገሀ ባጋን አንታፑሀን ደእያ ደርያ ጉጄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Minaase kochaa biitta zaway Aseerape bidi, Seekemape doloha baggan de7iya Mikmaatata gakees. He zaway yaape kanthidi, dugeha baggan Antapuhan de7iya deriya gujees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምናሴ ርስት ከአሴር አንሥቶ ከሴኬም በስተ ምሥራቅ እስካለችው እስከ ሚክምታት ይደርሳል፤ ድንበሩም ወደ ደቡብ በመዝለቅ በዓይንታጱዋ የሚኖረውን ሕዝብ ይጨምራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምናሴ የርስት ይዞታ ከአሴር ተነሥቶ በሴኬም በስተ ምሥራቅ እስከምትገኘው እስከ ሚክመታት ይደርስ ነበር፤ ድንበሩም ወደ ደቡብ በማለፍ የዔንታፑዓሕን ሕዝብ ይጨምራል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወሰን ምናሴ ድማ ኻብ ኣሴር ናብታ ኣብ መንፅር ሴኬም ዘላ ሚክመታት ኮነ። እቲ ወሰን ከዓ ንየማን ኣቢሉ ናብቶም ኣብ ዔይን ታጱዋ ዝነብሩ ይሓልፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዶብ ምናሴ ድማ ካብ ኣሴር ናብታ ኣብ መንጽር ሴኬም ዘላ ሚክሜታት ኮነ። እቲ ዶብ ከአ ንየማን ኣቢሉ ናብቶም ኣብ ዔንታጱኣ ዚነብሩ ይሐልፍ። |