Joshua 17:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግዝኣት ምናሴ ድማ ካብ ኣሸር ክሳዕ እታ ኣብ ቅድሚ ሸኬም እትርከብ ሚግሜታ ነበረት። እቲ መስመር ድማ ብየማን ናብ ነበርቲ ኤንታፕፑኣግ ይኸይድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ና​ሴም ልጆች ድን​በር በሐ​ነት ልጆች ፊት ያለው ዴላ​ናታ ነው። በኢ​ያ​ሚ​ንና በኢ​ያ​ሲብ ድን​በር በተ​ፍ​ቶት ምንጭ ላይ ያል​ፋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምናሴም ድንበር ከአሴር ጀምሮ በሴኬም ፊት ልፊት እስካለው እስከ ሚክምታት ድረስ ነበረ፤ ድንበሩም በቀኝ በኩል ወደ ዓይንታጱዋ ሰዎች አለፈ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምናሴም ግዛት ከአሴር ጀምሮ በሴኬም ፊት ለፊት እስካለው እስከ ሚክምታት ድረስ ነበረ፤ ድንበሩም በቀኝ በኩል ወደ ዓይንታጱዋ ሰዎች አለፈ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምናሰ ያራቱ ጋድያ ዛዋይ አሴራ ጋድያፐ ዶሚደ፥ ሰኬማፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ምክማታታ ጋኬ። ሄ ዛዋይ ሄዋፐ ደንድ ቢደ፥ ገድሳ ባጋና ደእያ ታፑሀ አሳይ ደኢያሳ ጻጽ ዋጼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Minaase yaratuu gadiyaa zaway Aaseera gadiyaappe doommiide, Sekeemappe away doliyaa baggana de'iyaa Mikimataata gakkee. He zaway hewaappe denddi biide, gedissa baggana de'iyaa Taappuha Asay de'iyaasaa s'aas'i waas'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Minaase zareta biittaa zaway Aaseere biittafe doommidi, Seekeemeppe arshey mokkiza baggara diza Mikimaataate gakkees. He zaway hessafe biidi dugeha baggara kanththidi En-Taaphphuhen diza derezakka gujjees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚናሴ ዛሬታ ቢታ ዛዋይ ኣሴሬ ቢታፌ ዶሚዲ፥ ሴኬሜፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ሚኪማታቴ ጋኬስ። ሄ ዛዋይ ሄሳፌ ቢዲ ዱጌሃ ባጋራ ካንዲ ኤን-ታጱሄን ዲዛ ዴሬዛካ ጉጄስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ምናሰ ኮቻ ቢታ ዛዋይ አሴራፐ ብድ፥ ሴከማፐ ዶሎሀ ባጋን ደእያ ምክማታታ ጋኬስ። ሄ ዛዋይ ያፐ ካንድ፥ ዱገሀ ባጋን አንታፑሀን ደእያ ደርያ ጉጄስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Minaase kochaa biitta zaway Aseerape bidi, Seekemape doloha baggan de7iya Mikmaatata gakees. He zaway yaape kanthidi, dugeha baggan Antapuhan de7iya deriya gujees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምናሴ ርስት ከአሴር አንሥቶ ከሴኬም በስተ ምሥራቅ እስካለችው እስከ ሚክምታት ይደርሳል፤ ድንበሩም ወደ ደቡብ በመዝለቅ በዓይንታጱዋ የሚኖረውን ሕዝብ ይጨምራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የምናሴ የርስት ይዞታ ከአሴር ተነሥቶ በሴኬም በስተ ምሥራቅ እስከምትገኘው እስከ ሚክመታት ይደርስ ነበር፤ ድንበሩም ወደ ደቡብ በማለፍ የዔንታፑዓሕን ሕዝብ ይጨምራል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወሰን ምናሴ ድማ ኻብ ኣሴር ናብታ ኣብ መንፅር ሴኬም ዘላ ሚክመታት ኮነ። እቲ ወሰን ከዓ ንየማን ኣቢሉ ናብቶም ኣብ ዔይን ታጱዋ ዝነብሩ ይሓልፍ።
Amharic Tigrinya 2011 ዶብ ምናሴ ድማ ካብ ኣሴር ናብታ ኣብ መንጽር ሴኬም ዘላ ሚክሜታት ኮነ። እቲ ዶብ ከአ ንየማን ኣቢሉ ናብቶም ኣብ ዔንታጱኣ ዚነብሩ ይሐልፍ።