Joshua 17:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ ካህን ኣልኣዛርን ኣብ ቅድሚ እያሱ ወዲ ኑንን ኣብ ቅድሚ መሳፍንትን ቀረቡ እሞ፡ እግዚኣብሄር ንሙሴ ኣብ መንጎ ኣሕዋትና ርስቲ ኪህበና ኣዘዞ። ስለዚ ድማ ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎ ኣሕዋት ኣቦኦም ርስቲ ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛርና ወደ ነዌ ልጅ ወደ ኢያሱ ወደ አለቆችም ቀርበው፥ “እግዚአብሔር በወንድሞቻችን መካከል ርስት እንዲሰጠን በሙሴ እጅ አዘዘ” አሉ፤ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ከአባታቸው ወንድሞች ጋር ርስት ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛርና ወደ ነዌ ልጅ ወደ ኢያሱ ወደ አለቆችም ቀርበው። እግዚአብሔር በወንድሞቻችን መካከል ርስት እንዲሰጠን ሙሴን አዘዘ አሉ፤ እግዚአብሔርም እንዳዘዘ በአባታቸው ወንድሞች መካከል ርስት ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛርና ወደ ነዌ ልጅ ወደ ኢያሱ ወደ አለቆችም ቀርበው እንዲህ አሉ፦ “ጌታ በወንድሞቻችን መካከል ርስት እንዲሰጠን ሙሴን አዘዘ፤” ጌታም እንዳዘዘ በአባታቸው ወንድሞች መካከል ርስት ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ቄስያ ኤልኣዛራኮ፥ ነዌ ናኣ ኢያሱኮነ ካፓቱዋኮ ሺቂደ፥ “ኑ ዳባቱ ግዶን ኑዉካ ጋድያ ግሹዋን እማና ማላ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዝ ዎዳተነ” ያጌድኖ። ሄዋፐ ጉየ መና ጎዳይ አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ አዉዋ እሻቱዋ ግዶን ኡንቱንቶካ ጋድያ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu k'eesiyaa El"aazarakko, Neewe na'aa Iyyaasukkonne kaappatuwaakko shiik'iide, «Nu dabbattuu giddon nuwukka gadiyaa gishuwaan immana mala Med'ina Goday Musa azazi wotseeddattenne» yaageeddino. Hewaappe guyye Med'ina Goday azazeeddawaadan, unttunttu aawuwaa ishatuwaa giddon unttunttookka gadiyaa immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta qeese El7ezeerekko, Nawe naa Iyaasokkonne halaqataakko shiiqidi, «Nuni nu ishatara gade gishetti ekkana mala GODAY Muse azazides» gida. Hessa gishshas GODAY azazida mala Iyaasoy istta aawaa ishatassaranne isttasara gishechchi immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ቄሴ ኤልኤዜሬኮ፥ ናዌ ና ኢያሶኮኔ ሃላቃታኮ ሺቂዲ፥ «ኑኒ ኑ ኢሻታራ ጋዴ ጊሼቲ ኤካና ማላ ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዴስ» ጊዳ። ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኣዛዚዳ ማላ ኢያሶይ ኢስታ ኣዋ ኢሻታሳራኔ ኢስታሳራ ጊሼቺ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ካህንያ አላዛራኮ፥ ናወ ናኣ እያሱኮነ ደርያ ጭማታኮ ብድ፥ “ኑ ዳቦታዳ ኑስካ ላታ ቢታ እማና መላ ጎዳይ ሙሰ ኪትስ” ያግዶሶና። ያትን፥ ጎዳይ ኪትዳይሳዳ ኤንታ ዳቦታዳ ኤንታዉካ ላታ ቢታ እምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti kahiniya Alaazarako, Nawe na7aa Iyyasukonne deriya cimatako bidi, “Nu dabbotada nuuska laata biitta immana mela Goday Muse kiittis” yaagidosona. Yaatin, Goday kiitidaysada enta dabbotada entawuka laata biitta immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛር፣ ወደ ነዌ ልጅ ወደ ኢያሱና ወደ መሪዎቹ ቀርበው፣ “ከወንድሞቻችን ጋር ርስት እንድንካፈል እግዚአብሔር ሙሴን አዝዞታል” አሏቸው። ስለዚህ ኢያሱ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት፣ ከአባታቸው ወንድሞች ጋር ርስት ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ወደ ካህኑ አልዓዛር፥ ወደ ነዌ ልጅ ኢያሱና ወደ መሪዎቹ ቀርበው “እንደ ወንዶች ዘመዶቻችን የርስት ድርሻ እንዲሰጠን እግዚአብሔር ሙሴን አዞታል” አሉአቸው። ስለዚህም እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት ለእነርሱ ከወንዶች ዘመዶቻቸው ጋር የርስት ድርሻ ተሰጣቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ ኻህን ኣልኣዛርን ኣብ ቅድሚ ኢያሱ ወዲ ነዌን ኣብ ቅድሚ ኣሕሉቕን ቀሪበን “እግዚኣብሄር ንሙሴ ኣብ ማእኸል ኣሕዋትና ርስቲ ኽህበና ኣዚዝዎ እዩ” በላ። ኢያሱ ኸዓ ኸምቲ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣብ ማእኸል ሓወቦታተን ርስቲ ሃበን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚ ኻህን ኣልኣዛርን ኣብ ቅድሚ እያሱ ወዴ ነዌን ኣብ ቅድሚ ሹማምትን ቀሪበን፡ እግዚኣብሄር ንሙሴ ኣብ ማእከል ኣሕዋትና ርስቲ ኺህበና ኣዚዝዎ እዩ፡ በላ። ከምቲ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ከአ ኣብ ማእከል ሐወቦታተን ርስቲ ሀበን። |