Joshua 17:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጾሎፍሃድ ወዲ ሄፈር ወዲ ጊልዓድ ወዲ ማጊር ወዲ ምናሴ ግና፡ ኣዋልድ እምበር፡ ኣወዳት ኣይነበሮን። ኣስማት ኣዋልዱ ድማ እዚ እዩ፡ ማግላን ኖህን፡ ሆግላን፡ ሚልካን ጢርዛን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለኦፌር ልጅ፥ ለሰለጰዓድ ግን ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ የሰለጰዐድም የሴቶች ልጆቹ ስሞች፦ መሐላ፥ ኑዓ፥ ሔግላ፥ ሚልካ፥ ቴርሳ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለምናሴ ልጅ፥ ለማኪር ልጅ፥ ለገለዓድ ልጅ፥ ለኦፌር ልጅ፥ ለሰለጰዓድ ግን ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም የሴቶች ልጆቹም ስም ማህለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለምናሴ ልጅ፥ ለማኪር ልጅ፥ ለገለዓድ ልጅ፥ ለኦፌር ልጅ፥ ለሰለጰዓድ ግን ሴቶች ልጆች ብቻ እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም የሴቶች ልጆቹም ስም ማህለህ፥ ኑዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርጻ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጻሎፍሃድ ሄፌራ ናኣ፤ ሄፌር ጋላኣደ ናኣ፤ ጋላኣደ ማኪና ናኣ፤ ማኪር ምናሰ ናኣ። ጻሎፍሃዳዉ ማጫ ናናቱዋፐ አትና፥ አቱማ ናናይ ባዋ፤ አ ማጫ ናናይ ማህሎ፥ ኖኦ፥ ሆግሎ፥ ምልኮነ ትርጾ ጌተትኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'alofihaad Hefeera na'aa; Hefeeri Gala'aade na'aa; Gala'aade Maakiina na'aa; Maakiiri Minaase na'aa. S'alofihaadaw mac'c'a naanatuwaappe attina, attuma naanay baawa; Aa mac'c'a naanay Maahilo, No'o, Hoogilo, Milkkonne Tirs's'o geetettino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xilofaadey Hefeere naa; Hefeerey Gala7aade naa; Gala7aadey Maakire naa; Maakirey Minaase naa. Xilofaades macca naytappe attiin attuma nay deenna; iza macca nayti Mahilo, No7o, Hogilo, Milkkonne Tirxxo geetetteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎፋዴይ ሄፌሬ ና፤ ሄፌሬይ ጋላኣዴ ና፤ ጋላኣዴይ ማኪሬ ና፤ ማኪሬይ ሚናሴ ና። ጺሎፋዴስ ማጫ ናይታፔ ኣቲን ኣቱማ ናይ ዴና፤ ኢዛ ማጫ ናይቲ ማሂሎ፥ ኖኦ፥ ሆጊሎ፥ ሚልኮኔ ቲርጾ ጌቴቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄፌራ ናኣ ሰሎጳዳ፥ ጋላዳ ናኣ ሄፌራ፥ ማክራ ናኣ ጋላዳ፥ ምናሰ ናኣ ማክራ። ሰሎጳዳስ ማጫ ናአፐ አትሽን፥ አደ ናእ ባዋ። ሄ ማጫ ናይታ ሱንይ ማህሎ፥ ኖኦ፥ ሆግሎ፥ ምልኮነ ትርፆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hefeera na7aa Selophaada, Galada na7aa Hefeera, Makira na7aa Galada, Minaase na7aa Makira. Selophaadas macca na7ape attishin, adde na7i baawa. He macca nayta sunthay Mahilo, No7o, Hoglo, Milkonne Tirxo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰለጰዓድ የአፌር ልጅ፣ የገለዓድ ልጅ፣ የማኪር ልጅ፣ የምናሴ ልጅ ነው። እርሱም ሴቶች ልጆች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም። የሴቶች ልጆቹም ስም ማህለህ፣ ኑዓ፣ ዔግላ፣ ሚልካ፣ ቲርጻ ይባላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጸለጰሐድ የሔፌር ልጅ፥ ሔፌር የገለዓድ ልጅ፥ ገለዓድ የማኪር ልጅ፥ ማኪርም የምናሴ ልጅ ነው፤ ታዲያ ይህ ጸለጰሐድ ሴቶች እንጂ ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፤ አምስቱ ሴቶች ልጆቹም ማሕላ፥ ኖዓ፥ ሖግላ፥ ሚልካ እና ቲርጻ ተብለው ይጠሩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ሰለጰኣድ፥ ወዲ ኦፌር ወዲ ገለዓድ ወዲ ማኪር ወዲ ምናሴ፥ ኣጓላት ጥራሕ እምበር፥ ኣወዳት ኣይነበርዎን፤ ስም እተን ኣዋልዱ ኸዓ እዙይ እዩ፦ ማሕላ፥ ኖዓ፥ ዔግላ፥ ሚልካ፥ ቲርፃ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ጸሎፈሓድ ወዲ ሔፈር ወዲ ጊልዓድ ወዲ ማኪር ወዲ ምናሴ፡ ኣዋልድ ጥራይ እምበር ኣወዳት ኣይነበርዎን፡ ስም እተን ኣዋልዱ ኸአ እዚ እዩ፡ ማሕላ ኖዓ፡ ሖግላ ሚልካ ቲርጻ። |