Joshua 17:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ካልኦት ደቂ ምናሴ እውን ከከም ዓሌቶም ብዙሓት ነበሩ። ንደቂ ኣቢኤዘርን ንደቂ ሄሌቅን ንደቂ ኣስሪኤልን ንደቂ ሴኬምን ንደቂ ሄፈርን ንደቂ ሰሚዳን፡ እዚኣቶም ደቂ ምናሴ ወዲ ዮሴፍ ከም ናቶም እዮም። ስድራቤታት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዕጣውም ለቀሩት ለምናሴ ልጆች በየወገኖቻቸው፥ ለኢያዜር ልጆች፥ ለቄሌዝ ልጆች፥ ለኢየዚኤል ልጆች፥ ለሴኬም ልጆች፥ ለሱማሪም ልጆች፥ ለኦፌር ልጆች ሆነ፤ ወንዶቹ በየወገኖቻቸው እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕጣውም ለቀሩት ለምናሴ ልጆች በየወገኖቻቸው፥ ለአቢዔዝር ልጆች፥ ለኬሌግ ልጆች፥ ለአሥሪኤል ልጆች፥ ለሴኬም ልጆች፥ ለኦፌር ልጆች፥ ለሸሚዳ ልጆች ሆነ፤ የዮሴፍ ልጅ የምናሴ ወንዶች ልጆች በየወገኖቻቸው እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕጣውም ለቀሩት ለምናሴ ልጆች በየወገኖቻቸው፥ ለአቢዔዝር ልጆች፥ ለኬሌግ ልጆች፥ ለዐሥርኤል ልጆች፥ ለሴኬም ልጆች፥ ለኦፌር ልጆች፥ ለሸሚዳ ልጆች ሆነ፤ የዮሴፍ ልጅ የምናሴ ወንዶች ልጆች በየወገኖቻቸው እነዚህ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮርዳኖሳ ሻፋፐ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ቢታይ የንኩዋ አቴዳ ምናሰ አሳዉ እመቴዳ፤ ሄ ያራቱካ አብኤዘራ፥ ሄሌቃ፥ አስርኤላ፥ ሸኬማ፥ ሄፌራነ ሻምዳአ። ዮሴፎ ናኣ ምናሰ ያራ ግድያ አቱማዋንቱ ሀዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yorddaanoosa Shaafaappe away wulliyaa baggana de'iyaa biittay yenkkuwaa atteeda Minaase asaw imetteedda; he yaratuukka Abi'eezera, Heleek'a, Asiri'eela, Shekeema, Hefeeranne Shamidaa'a. Yooseefo na'aa Minaase yara gidiyaa attumawanttu hawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas he biittazi hankko attida Minaase zaretas Abi7eezeres, Heleeqes, Asira7eeles, Seekeemes, Hefeeres, Shamidas imettides; Yooseefe naa Minaase zarkke gidida attumati hayssafe kaalli dizayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሄ ቢታዚ ሃንኮ ኣቲዳ ሚናሴ ዛሬታስ ኣቢኤዜሬስ፥ ሄሌቄስ፥ ኣሲራኤሌስ፥ ሴኬሜስ፥ ሄፌሬስ፥ ሻሚዳስ ኢሜቲዴስ፤ ዮሴፌ ና ሚናሴ ዛርኬ ጊዲዳ ኣቱማቲ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮርዳኖሰ ሻፋፐ ዉሎሀ ባጋራ ደእያ ቢታይ ሀንኮ አትዳ ምናሰ ኮቻስ፥ አብኤዘራስ፥ ሄለቃስ፥ አስርኤላስ፥ ሴከማስ፥ ሄፌራስነ ሻምዳአስ እመትስ። ሀይሳቲ ዮሰፋ ናኣ ምናሰ ኮቻታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yordaanose shaafape wuloha baggara de7iya biittay hanko attida Minaase kochaas, Abi7ezeras, Heleqas, Asir7eelas, Seekemas, Hefeerasinne Shamida7as imetis. Haysati Yoosefa na7aa Minaase kochata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ይህ ርስት ለተቀሩት የምናሴ ዘሮች ማለትም ለአቢዔዝር፣ ለኬሌግ፣ ለአሥሪኤል፣ ለሴኬም፣ ለኦፌር፣ ለሸሚዳ ጐሣዎች የተሰጠ ነው፤ እነዚህ በየጐሣዎቻቸው የዮሴፍ ልጅ የምናሴ ሌሎች ወንዶች ዝርያዎች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዮርዳኖስ በስተ ምዕራብ ያለው ምድር ለቀሩት ለምናሴ ልጆች በየወገናቸው ተሰጠ፤ እነርሱም አቢዔዜር፥ ሔሌቅ፥ አሥሪኤል፥ ሼኬም፥ ሔፌርና ሸሚዳዕ የተባሉት ናቸው፤ የዮሴፍ ልጅ የምናሴ ዘሮች በየወገናቸው የሚከተሉት ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዝተረፉ ደቂ ምናሴ ድማ ኸከም ዓሌቶም ዕፃ በፅሖም፤ ንደቂ ኣቢዔዝርን ንደቂ ኬሌግን ንደቂ ኣስሪኤልን ንደቂ ሴኬምን ንደቂ ኦፌርን ንደቂ ሸሚዳን፤ ኣወዳት ደቂ ምናሴ ወዲ ዮሴፍ፥ ከከም ዓሌቶም እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ዝተረፉ ደቂ ማናሴ ድማ ከከም ዓሌቶም ዕጭ በጽሖም፡ ንደቂ ኣቢዔዘርን ንደቂ ሔለቅን ንደቂ እስራኤልን ንደቂ ሴኬምን ንደቂ ሔፈርን ንደቂ ሸሚዳን፡ ተባዕትዮ ደቂ ምናሴ ወዲ ዮሴፍ፡ ከከም ዓሌቶም እዚኣቶም እዮም። |