Joshua 17:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ከረን ግና ናትካ ኪኸውን እዩ። ዕንጨይቲ እዩ እሞ፡ ክትቆርጾ ኣሎካ፤ መውጽኢኣ ድማ ናትካ ይኹን። ከነኣናውያን ሰረገላታት ሓጺን እኳ እንተለዎምን ሓያላት እኳ እንተ ዀኑን ክትሰጉዎም ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ተራራማው ሀገር ለእናንተ ይሆናል፤ ዱር እንኳ ቢሆንም ትመነጥሩታላችሁ፤ ለእናንተም ይሆናል፤ ለከነዓናውያንም የተመረጡ ፈረሶችና የብረት ሰረገሎች ቢሆኑላቸው፥ የበረቱ ቢሆኑም እናንተ እስክታጠፉአቸው ድረስ ትበረቱባቸዋላችሁ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ተራራማው አገር ለአንተ ይሆናል፥ ዱር እንኳን ቢሆንም ትመነጥረዋለህ፥ ለአንተም ይሆናል፤ ለከነዓናውያንም የብረት ሰረገሎች ቢሆኑላቸው የበረቱም ቢሆኑ ታሳድዳቸዋለህ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ተራራማው አገር ለአንተ ይሆናል፥ ዱር እንኳን ቢሆንም ትመነጥረዋለህ፥ ለአንተም ይሆናል፤ ለከነዓናውያንም የብረት ሰረገሎች ቢኖሩአቸው የበረቱም ቢሆኑ ታሳድዳቸዋለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ ገዘ ቢታካ ህንተንቱ አካና። ሄ ገዘ ዎራ ግዶፐነ ቡደ ዉርሰ ጋጻ ጋካናዉካ ህንተሳ ኦተ። ካናነቶ ፓራቱ ጎችያ ብራታ ጋረቱ ደኦፐካ፥ ኡንቱንቱ ምኖ ግዶፐነ፥ ህንተንቱ ኡንቱንታ ከሳናዉ ዳንዳዪታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw gezze biittaakka hinttenttu akkana. He gezze wora gidooppenne butsiidde wurssetsaa gas'aa gakkanawukka hinttessa ootsite. Kanaanetoo paratuu goochchiyaa birataa gaaretuu de'oppekka, unttunttu mino gidooppenne, hinttenttu unttuntta kessanaw danddayiita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas gezze biittayka inttessa; biidi qeexite; wurseththa gaxa gakkanaas dizayssi inttes gidana; Kanaanetas birata para-gaareti diikkoka, istti mino gidikkoka intte istta heeppe kessana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጌዜ ቢታይካ ኢንቴሳ፤ ቢዲ ቄጺቴ፤ ዉርሴ ጋጻ ጋካናስ ዲዛይሲ ኢንቴስ ጊዳና፤ ካናኔታስ ቢራታ ፓራ-ጋሬቲ ዲኮካ፥ ኢስቲ ሚኖ ጊዲኮካ ኢንቴ ኢስታ ሄፔ ኬሳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ደረይ ዳርያ ቢታይ ህንተባ ግዳና። ሄ ገዘይ ዎራ ግድኮካ ቄፅድ፥ ጋፃ ጋካናዉ ህንተባ ኦተ። ካናነታስ ብራታ ፓራ ጋረት ደእኮካ፥ ቃስ ኤንቲ አይ ምኖ ግድኮካ ህንተ ኤንታ ጎድድ ከሳናዉ ዳንዳኤታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, derey dariya biittay hintebaa gidana. He gezzey wora gidikoka qeexidi, gaxa gakanaw hintebaa oothite. Kanaanetas birata para gaareti de7ikoka, qassi enti ay mino gidikoka hinte enta gooddidi kessanaw danda7eeta” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ደን የለበሰው ኰረብታማው አገር የእናንተ ነው፤ ሄዳችሁ መንጥሩት፣ ዳር ድንበሩ ሁሉ የእናንተ ይሆናል፤ ከነዓናውያን የብረት ሠረገላ ቢኖራቸውና ብርቱዎች ቢሆኑም እንኳ ከዚያ ታስወጧቸዋላችሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ኮረብታማው አገር የእናንተ ይሆናል፤ ጫካም ቢሆን መንጥራችሁ ዳር እስከ ዳር የራሳችሁ ርስት አድርጉት፤ ስለ ከነዓናውያን ጉዳይ የሆነ እንደሆን ምንም የብረት ሠረገሎች ቢኖራቸውና ምንም ብርቱዎች ቢሆኑ ነቃቅላችሁ ልታባርሩአቸው ትችላላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ዀረብታታት ድማ ንኣኻትኩም ይኹን፤ ዱር እኳ እንተ ኾነ፥ ለቢድኩም ኣቕንዑ እሞ ዅሉ ናታትኩም ክኸውን እዩ። ነቶም ከነዓናውያን ከዓ፥ ሰረገላ ሓፂን እኳ እንተ ሃለዎም፥ ሓያላትውን እንተ ኾኑ፥ ክተውፅእዎም ኢኹም” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኸረን ድማ ንኣኻ ይኹን፡ ዱር ክነሱ፡ ልበዶ እሞ ብዘሎ ናትካ ኪኸውን እዩ። ነቶም ከነኣናውያን ከአ፡ ሰረገላ ሓጺን እኳ እንተለዎም ሓያላትውን እንተ ኾኑ፡ ከተውጽኦም ኢኻ፡ ኢሉ ተዛረቦም። |