Joshua 17:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ዮሴፍ ድማ፡ እቲ ጎቦ ኣይኣኽለናን እዩ፡ በልዎ። እቶም ኣብ ምድሪ ስንጭሮ ዚነብሩ ኵሎም ከነኣናውያን ከኣ ሰረገላታት ሓጺን ኣለዎም፣ እቶም ካብ ቤተ-ሸንን ከተማታታን ዝመጹን እቶም ካብ ጐልጐል ጎልጎል ዝመጹን። ይዝርኤል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም፥ “ተራ​ራ​ማው የኤ​ፍ​ሬም ሀገር አይ​በ​ቃ​ንም፤ በሸ​ለ​ቆው ውስጥ ለሚ​ኖ​ሩት፥ በቤ​ት​ሳ​ንና በመ​ን​ደ​ሮ​ችዋ፥ በኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤ​ልም ሸለቆ ለሚ​ኖ​ሩት ከነ​ዓ​ና​ው​ያን የተ​መ​ረጡ ፈረ​ሶ​ችና ሰይፍ አሏ​ቸው” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የዮሴፍም ልጆች። ተራራማው አገር አይበቃንም፤ በሸለቆውም ውስጥ ለሚኖሩት፥ በቤትሳንና በመንደሮችዋ በኢይዝራኤልም ሸለቆ ለሚኖሩት ከነዓናውያን የብረት ሰረገሎች አላቸው አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የዮሴፍም ልጆች እንዲህ አሉት፦ “ተራራማው አገር አይበቃንም፤ በሸለቆውም ውስጥ የሚኖሩት፥ በቤትሳና በመንደሮችዋ በኢይዝራኤልም ሸለቆ የሚኖሩት ከነዓናውያን የብረት ሰረገሎች አላቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዮሴፎ ዛራቱ፥ “ሀ ገዚ ኑ ግደና፤ ሄዋ ቦላካ ቃይ ቤትሻና ካታማን፥ አ ዩሹዋን ደእያ ሞቱዋንነ እዝራኤላ ዎምባን ደእያ ካናነቶ ፓራቱ ጎችያ ብራታ ጋረቱ ደኢኖ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yooseefo zaratuu, «Ha gezzii nuu gidenna; hewaa bollakka k'ay Beetishaana kataman, Aa yuushshuwaan de'iyaa mootsatuwaaninne Iziraa'eela Wombban de'iyaa Kanaanetoo paratuu goochchiyaa birataa gaaretuu de'iino» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yooseefe zareti, «Gezze biittazi nuus gidenna; hessa bollaka demban diza Beeti-Sha7aanenne he heeran dizayti, qasse Izra7eele shoobbaan diza Kanaanetas birata para-gaareti deettes» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮሴፌ ዛሬቲ፥ «ጌዜ ቢታዚ ኑስ ጊዴና፤ ሄሳ ቦላካ ዴምባን ዲዛ ቤቲ-ሻኣኔኔ ሄ ሄራን ዲዛይቲ፥ ቃሴ ኢዝራኤሌ ሾባን ዲዛ ካናኔታስ ቢራታ ፓራ-ጋሬቲ ዴቴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮሰፋ ኮቻይ፥ “ሄ ደረይ ዳርያ ቢታይካ ኑስ ግደና። ቃስ ቤት-ሳና ካታማንነ እያ ጉታን ደኤይሳታስነ እዝራኤለ ዛንጋራን ደእያ ካናነታስ ብራታ ፓራ ጋረት ደኦሶና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoosefa kochay, “He derey dariya biittayka nuus gidenna. Qassi Beet-Saana katamaninne iya gutan de7eysatasinne Izra7eele zangaaran de7iya Kanaanetas birata para gaareti de7oosona” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የዮሴፍም ዘሮች፣ “ኰረብታማው አገር አይበቃንም፤ ደግሞም በሜዳው ላይ ያሉት በቤትሳንና በሰፈሮቿ፣ እንዲሁም በኢይዝራኤል ሸለቆ የሚኖሩት ከነዓናውያን ሁሉ የብረት ሠረገሎች አሏቸው” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም “ኮረብታማይቱ አገር ለእኛ በቂ አይደለችም፤ ከዚህም ሁሉ ጋር በኢይዝራኤል ሸለቆ በቤትሻንና በዙሪያዋ ባሉት ታናናሽ ከተሞችና በሜዳማው አገር የሚኖሩ ከነዓናውያን ብዙ የብረት ሠረገሎች አሉአቸው” ሲሉ መለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ ዮሴፍ ድማ “እቲ ዀረብታታት ኣይኣኽለናን እዩ፤ እቶም ኣብ ምድሪ ለሰ ዝነብሩ ከነዓናውያን፥ እቶም ኣብ ቤትሳናን ኣብ ቁሸታታን ዝነብሩ ኾነ፤ ኣብ ለሰ ኢይዝራኤል ዝነብሩ፥ ኵላቶም ሰረገላታት ሓፂን ኣለዎም” በሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ ዮሴፍ ድማ፡ እቲ ኸረን ኣይአኸለናን፡ እቶም ኣብ ምድሪ ለሰ ዚነብሩ ኸነኣናውያንን፡ እቶም ኣብ ቤትሸኣንን ኣብ ዓድታታን ዚነብሩ ኾነ፡ ኣብ ለሰ ይዝርኤል ዚነብሩ ኾነ ኹላቶም ሰረገላታት ሓጺን ኣለዎም፡ በሉ።