Joshua 17:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዮሴፍ ድማ፡ እቲ ጎቦ ኣይኣኽለናን እዩ፡ በልዎ። እቶም ኣብ ምድሪ ስንጭሮ ዚነብሩ ኵሎም ከነኣናውያን ከኣ ሰረገላታት ሓጺን ኣለዎም፣ እቶም ካብ ቤተ-ሸንን ከተማታታን ዝመጹን እቶም ካብ ጐልጐል ጎልጎል ዝመጹን። ይዝርኤል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ “ተራራማው የኤፍሬም ሀገር አይበቃንም፤ በሸለቆው ውስጥ ለሚኖሩት፥ በቤትሳንና በመንደሮችዋ፥ በኢይዝራኤልም ሸለቆ ለሚኖሩት ከነዓናውያን የተመረጡ ፈረሶችና ሰይፍ አሏቸው” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዮሴፍም ልጆች። ተራራማው አገር አይበቃንም፤ በሸለቆውም ውስጥ ለሚኖሩት፥ በቤትሳንና በመንደሮችዋ በኢይዝራኤልም ሸለቆ ለሚኖሩት ከነዓናውያን የብረት ሰረገሎች አላቸው አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዮሴፍም ልጆች እንዲህ አሉት፦ “ተራራማው አገር አይበቃንም፤ በሸለቆውም ውስጥ የሚኖሩት፥ በቤትሳና በመንደሮችዋ በኢይዝራኤልም ሸለቆ የሚኖሩት ከነዓናውያን የብረት ሰረገሎች አላቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ዛራቱ፥ “ሀ ገዚ ኑ ግደና፤ ሄዋ ቦላካ ቃይ ቤትሻና ካታማን፥ አ ዩሹዋን ደእያ ሞቱዋንነ እዝራኤላ ዎምባን ደእያ ካናነቶ ፓራቱ ጎችያ ብራታ ጋረቱ ደኢኖ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo zaratuu, «Ha gezzii nuu gidenna; hewaa bollakka k'ay Beetishaana kataman, Aa yuushshuwaan de'iyaa mootsatuwaaninne Iziraa'eela Wombban de'iyaa Kanaanetoo paratuu goochchiyaa birataa gaaretuu de'iino» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefe zareti, «Gezze biittazi nuus gidenna; hessa bollaka demban diza Beeti-Sha7aanenne he heeran dizayti, qasse Izra7eele shoobbaan diza Kanaanetas birata para-gaareti deettes» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌ ዛሬቲ፥ «ጌዜ ቢታዚ ኑስ ጊዴና፤ ሄሳ ቦላካ ዴምባን ዲዛ ቤቲ-ሻኣኔኔ ሄ ሄራን ዲዛይቲ፥ ቃሴ ኢዝራኤሌ ሾባን ዲዛ ካናኔታስ ቢራታ ፓራ-ጋሬቲ ዴቴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፋ ኮቻይ፥ “ሄ ደረይ ዳርያ ቢታይካ ኑስ ግደና። ቃስ ቤት-ሳና ካታማንነ እያ ጉታን ደኤይሳታስነ እዝራኤለ ዛንጋራን ደእያ ካናነታስ ብራታ ፓራ ጋረት ደኦሶና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefa kochay, “He derey dariya biittayka nuus gidenna. Qassi Beet-Saana katamaninne iya gutan de7eysatasinne Izra7eele zangaaran de7iya Kanaanetas birata para gaareti de7oosona” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዮሴፍም ዘሮች፣ “ኰረብታማው አገር አይበቃንም፤ ደግሞም በሜዳው ላይ ያሉት በቤትሳንና በሰፈሮቿ፣ እንዲሁም በኢይዝራኤል ሸለቆ የሚኖሩት ከነዓናውያን ሁሉ የብረት ሠረገሎች አሏቸው” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም “ኮረብታማይቱ አገር ለእኛ በቂ አይደለችም፤ ከዚህም ሁሉ ጋር በኢይዝራኤል ሸለቆ በቤትሻንና በዙሪያዋ ባሉት ታናናሽ ከተሞችና በሜዳማው አገር የሚኖሩ ከነዓናውያን ብዙ የብረት ሠረገሎች አሉአቸው” ሲሉ መለሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ዮሴፍ ድማ “እቲ ዀረብታታት ኣይኣኽለናን እዩ፤ እቶም ኣብ ምድሪ ለሰ ዝነብሩ ከነዓናውያን፥ እቶም ኣብ ቤትሳናን ኣብ ቁሸታታን ዝነብሩ ኾነ፤ ኣብ ለሰ ኢይዝራኤል ዝነብሩ፥ ኵላቶም ሰረገላታት ሓፂን ኣለዎም” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ዮሴፍ ድማ፡ እቲ ኸረን ኣይአኸለናን፡ እቶም ኣብ ምድሪ ለሰ ዚነብሩ ኸነኣናውያንን፡ እቶም ኣብ ቤትሸኣንን ኣብ ዓድታታን ዚነብሩ ኾነ፡ ኣብ ለሰ ይዝርኤል ዚነብሩ ኾነ ኹላቶም ሰረገላታት ሓጺን ኣለዎም፡ በሉ። |