Joshua 17:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እያሱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰሎም፦ “ዓበይቲ ህዝቢ እንተ ዄንኩም፡ ደብረ ኤፍሬም ኣዝዩ ጸቢብኩም እንተ ዀይኑ፡ ናብ ጫካ ደይብኩም ኣብ ምድሪ ፈሪዛውያንን ግዙፋትን ቘረጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢያሱም፥ “ብዙ ሕዝብ ከሆናችሁ፥ ተራራማው የኤፍሬም ሀገርም ከጠበባችሁ ወደ ዱር ወጥታችሁ መንጥራችሁ አቅኑአት” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢያሱም። ብዙ ሕዝብስ ከሆንህ ተራራማውም የኤፍሬም አገር ጠብቦህ እንደ ሆነ ወደ ዱር ወጥተህ በፌርዛውያንና በራፋይም ምድር ለአንተ ስፍራ መንጥር አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢያሱም እንዲህ አላቸው፦ “ብዙ ሕዝብስ ከሆንህ ተራራማውም የኤፍሬም አገር ጠብቦህ እንደሆነ ወደ ዱር ወጥተህ በፌርዛውያንና በራፋይም ምድር ለአንተ ስፍራ መንጥር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢያሱ ኡንቱንታ፦ “ህንተንቱ ጮራ ግዶፐነ፥ ኤፍሬማ ገዚ ህንተንቶ ጉጾፐ፥ ፓርዘቱነ ራፋየቱ ደእያ ጋድያ ቢደ፥ ዎራ ህንተንቶ ቡተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyaasu unttuntta: «Hinttenttu c'ora giddooppene, Efireema gezzii hinttenttoo guus's'ooppe, Parzzetuunne Rafaayetu de'iyaa gadiyaa biide, wora hinttenttoo butsitte» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyaasoykka isttas, «Intte cora gidikko Efreeme gezzey Paarizetinne Erafaymeti diza biitta biidi wora inttes qeexite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢያሶይካ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ጮራ ጊዲኮ ኤፍሬሜ ጌዜይ ፓሪዜቲኔ ኤራፋይሜቲ ዲዛ ቢታ ቢዲ ዎራ ኢንቴስ ቄጺቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያሱይ ዛሪድ፥ “ህንተ ዳሮ ግድኮ፥ ደረይ ዳርያ ኤፍሬማ ቢታይ ህንተዉ ጉፅዳባ ግድኮ፥ ፓርዘትነ ራፋይመት ደእያ ቢታ ብድ ዎራ ቄፅተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyasuy zaaridi, “Hinte daro gidiko, derey dariya Efreema biittay hintew guuxidaba gidiko, Parzetinne Raafaymeti de7iya biitta bidi wora qeexite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢያሱም መልሶ፣ “ቍጥራችሁ ይህን ያህል በዝቶ ኰረብታማው የኤፍሬም ምድር እስከዚህ የሚጠባችሁ ከሆነ፣ ወደ ፌሪዛውያንና ወደ ራፋይም ምድር ወጥታችሁ ደኑን ለራሳችሁ መንጥሩ” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢያሱም መልሶ “ብዙዎች ከሆናችሁና ኮረብታማይቱ የኤፍሬም ምድር ትንሽ ከሆነችባችሁ፥ ፈሪዛውያንና ረፋያውያን ወደሚኖሩበት ምድር ሄዳችሁ ጫካውን መንጥሩ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢያሱ ኸዓ “ብዙሕ ህዝቢ እንተ ዄንኩም እሞ ዀረብታታት ኤፍሬም እንተ ደኣ ፀቢቡኩም፤ ኣብ ምድሪ ፈሪዛውያንን ራፋይምን ናብ ዘሎ ዱር ደይቡሞ ኣብኡ ንኣኻትኩም ለቢድኩም ኣቕንዑ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እያሱ ኸአ፡ ብዙሕ ህዝቢ እንተ ኾንካ እሞ ከረን ኤፍሬም ኣንተ ደአ ጸበበካ፡ ኣብ ምድሪ ፈሪዛውያንን ረፋይምን ናብ ዘሎ ዱር ደይብ፡ ኣብኡ ኸአ ንኣኻ ልበድ፡ በሎም። |