Joshua 17:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዮሴፍ ድማ ንእያሱ ተዛረቡ፦ “እግዚኣብሄር ክሳዕ ሕጂ ባሪኹኒ እዩ እሞ፡ ኣነ ዓብዪ ህዝቢ ስለ ዝዀንኩ፡ ስለምንታይ ሓደ ዕጫን ሓደ ግደን ጥራይ ክወርስ ዝሃብካኒ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዮሴፍም ልጆች ኢያሱን፥ “እኛ ብዙ ሕዝብ ስንሆን እስከ አሁንም እግዚአብሔር ስለ ባረከን ለምን አንድ ክፍል፥ አንድም ዕጣ ብቻ ርስት አድርገህ ሰጠኸን?” ብለው ወቀሱት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዮሴፍ ልጆች ኢያሱን። እኔ ብዙ ሕዝብ ስለ ሆንሁ እስከ አሁንም እግዚአብሔር ስለ ባረከኝ ለምን አንድ ክፍል አንድም ዕጣ ብቻ ርስት አድርገህ ሰጠኸኝ? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዮሴፍ ልጆች ነገድ ኢያሱን እንዲህ አለው፦ “እኔ ብዙ ሕዝብ ስለ ሆንኩ እስከ አሁንም ጌታ ስለ ባረከኝ ለምን አንድ ድርሻ አንድም ዕጣ ብቻ ርስት አድርገህ ሰጠኸኝ?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዮሴፎ ዛራቱ ቢደ ኢያሳ፥ “ቢታ ላታ ግሹዋን ኑዉ አያዉ እት ሳማ ጻላላ እማድ? ኑን ፓይዱዋን ጮራ፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ኑና አንጄዳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yooseefo zaratuu biide Iyyaasa, «Biittaa laataa gishuwaan nuw ayaw itti saamaa s'alalaa immaad? Nuuni payduwaan c'ora; ayaw gooppe, Med'ina Goday nuuna anjjeedda» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yooseefe zareti Iyaaso, «GODAY nuna anjjiin nuni qoodan cora gidishin laata biitta shaakon nuus ays issi gisha xalla immadii?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮሴፌ ዛሬቲ ኢያሶ፥ «ጎዳይ ኑና ኣንጂን ኑኒ ቆዳን ጮራ ጊዲሺን ላታ ቢታ ሻኮን ኑስ ኣይስ ኢሲ ጊሻ ጻላ ኢማዲ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮሰፋ ኮቻይ፥ “ጎዳይ ኑና አንጅድ፥ ዳርስስ፤ ያትን፥ አይስ እስ ሳማ ፃላላ ላታ ቢታ ኑስ እማዲ?” ያግድ እያሱ ኦይችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoosefa kochay, “Goday nuna anjidi, darsis; yaatin, ayis issi saama xalaala laata biitta nuus immadii?” yaagidi Iyyasu oychidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዮሴፍ ዘሮች ኢያሱን፣ “ቍጥራችን ብዙ ነው፤ እግዚአብሔርም አብዝቶ ባርኮናል፤ ታዲያ እንዴት ርስታችን አንድ ዕጣና አንድ ድርሻ ብቻ ሆነ?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዮሴፍ ነገድ ወደ ኢያሱ ቀርበው “እግዚአብሔር ባርኮን ለበዛነው ለእኛ እንዴት አንድ ዕጣ ብቻ ሰጠኸን?” ብለው ጠየቁት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ዮሴፍ ድማ ንኢያሱ “ብዙሕ ህዝቢ ኽሳዕ እንኸውን እግዚኣብሄር ክሳዕ ክንድዙይ ባሪኹና እንተሎስ፥ ስለ ምንታይ ኢኻ ሓደ ዕፃን ሓደ ኽፍልን ጥራሕ ርስቲ ዝሃብካና?” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ ዮሴፍ ድማ ንእያሱ፡ ብዙሕ ህዝቢ ኽሳዕ ዝኸውን እግዚኣብሄር ክሳዕ ክንድዚ በሪኹኒ ኸሎስ፡ ስለምንታይ ኢኻ ሓደ ዕጭን ሓደ ኽፍልን ጥራይ ርስቲ ዝሀብካኒ፡ ኢሎም ተዛረብዎ። |